EPISODE · Mar 6, 2026 · 1H
መካከለኛው ምስራቅ ፦ የዓለም አቀፍ የሕግና ሥርዓት ዕጣ ፈንታ ነጋሪ
from Continental Drift
በመካከለኛው ምስራቅ እየታየ ያለው ቀውስ የአንድ ቀጠና ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፤ የተመሰረተው ዓለም አቀፍ የሕግ ሥርዓት ታላቅ ፈተና ነው። በኢራን ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶች እና እየተባባሰ የመጣው ውጥረት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቻርተርን እና የሉዓላዊነት መርሆዎችን አደጋ ላይ ጥሏቸዋል። "ሩሲያና ቻይና ሁነቶቹን በቅርበት እየተከታተሉ መሆናቸውና ከትዕይንቱ በስተጀርባ የራሳቸውን ሚና እየተጫወቱ መሆናቸው በጣም ግልጽ ነው። ከሚታየው ነገር ባሻገር ጠልቀን ማየት አለብን። በአንድ በኩል በዩናይትድ ስቴትስና በእስራኤል፣ በሌላ በኩል ደግሞ በኢራን መካከል በመካከለኛው ምስራቅ እየተከሰተ ባለው የፖለቲካ ቀውስ ቻይና እና ሩሲያ በዝምታ ተቀምጠዋል ብዬ አላስብም፤ ምክንያቱም ይህ ቀጠና ለዓለም አቀፍ ፖለቲካ በጣም ስሜታዊ ስፍራ ነው።" ሲሉ አብዱ መሐመድ (ዶ/ር) ፣ የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁሩ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። በዛሬው የኮንቲነንታል ድሪፍት ዝግጅታችን፣ የመካከለኛው ምስራቅ ውጥረትን እና የዓለም አቀፍ ሕግጋት መሸርሸርን በተመለከተ ከሁለት ኢትዮጵያውያን የፖለቲካ ሳይንስ ባለሙያዎች — አብዱ መሐመድ (ዶ/ር) የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁሩ እና ከዳዊት መዝገበ የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁሩ ጋር በጥልቀት እንወያያለን። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ ፡
What this episode covers
በመካከለኛው ምስራቅ እየታየ ያለው ቀውስ የአንድ ቀጠና ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፤ የተመሰረተው ዓለም አቀፍ የሕግ ሥርዓት ታላቅ ፈተና ነው። በኢራን ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶች እና እየተባባሰ የመጣው ውጥረት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቻርተርን እና የሉዓላዊነት መርሆዎችን አደጋ ላይ ጥሏቸዋል። "ሩሲያና ቻይና ሁነቶቹን በቅርበት እየተከታተሉ መሆናቸውና ከትዕይንቱ በስተጀርባ የራሳቸውን ሚና እየተጫወቱ መሆናቸው በጣም ግልጽ ነው። ከሚታየው ነገር ባሻገር ጠልቀን ማየት አለብን። በአንድ በኩል በዩናይትድ ስቴትስና በእስራኤል፣ በሌላ በኩል ደግሞ በኢራን መካከል በመካከለኛው ምስራቅ እየተከሰተ ባለው የፖለቲካ ቀውስ ቻይና እና ሩሲያ በዝምታ ተቀምጠዋል ብዬ አላስብም፤ ምክንያቱም ይህ ቀጠና ለዓለም አቀፍ ፖለቲካ በጣም ስሜታዊ ስፍራ ነው።" ሲሉ አብዱ መሐመድ (ዶ/ር) ፣ የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁሩ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። በዛሬው የኮንቲነንታል ድሪፍት ዝግጅታችን፣ የመካከለኛው ምስራቅ ውጥረትን እና የዓለም አቀፍ ሕግጋት መሸርሸርን በተመለከተ ከሁለት ኢትዮጵያውያን የፖለቲካ ሳይንስ ባለሙያዎች — አብዱ መሐመድ (ዶ/ር) የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁሩ እና ከዳዊት መዝገበ የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁሩ ጋር በጥልቀት እንወያያለን። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ ፡
NOW PLAYING
መካከለኛው ምስራቅ ፦ የዓለም አቀፍ የሕግና ሥርዓት ዕጣ ፈንታ ነጋሪ
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.