EPISODE · Nov 10, 2020 · 6 MIN
የኦስቲን ከተማን የ150 ዓመት ታሪክ የቀየረው ትውልደ -ኢትዮጵያዊ - ኖቬምበር 10, 2020
from ኢትዮጵያዊያን በአሜሪካ - የአሜሪካ ድምፅ · host ሀብታሙ ስዩም
ኦባላ ኦባላ በሜኔሶታ ግዛት -ኦስቲን ከተማ ምክር ቤት አባል ለመሆን ተወዳድሮ ያሸነፈ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ነው። ገና የአሜሪካ ዜግነቱን ባገኘ በዓመቱ ለዚህ ድል የበቃው የ27 ዓመቱ ወጣት እዚህ ከመድረሱ በፊት ብዙ ውጣውረዶችን አይቷል። በኦስቲን ግዛት ታሪክ ለየት ያለው ድሉ ለብዙ ስደተኞች ተስፋን እንደሚፈነጥቅም ይናገራል። ከኦስቲን ከተማ ምክር ቤት አባል ኦባላ ኦባላ ጋር አጭር ቆይታ ያደረገው ሀብታሙ ስዩም ቀጣዩን ዘገባ አሰናድቷል።
What this episode covers
ኦባላ ኦባላ በሜኔሶታ ግዛት -ኦስቲን ከተማ ምክር ቤት አባል ለመሆን ተወዳድሮ ያሸነፈ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ነው። ገና የአሜሪካ ዜግነቱን ባገኘ በዓመቱ ለዚህ ድል የበቃው የ27 ዓመቱ ወጣት እዚህ ከመድረሱ በፊት ብዙ ውጣውረዶችን አይቷል። በኦስቲን ግዛት ታሪክ ለየት ያለው ድሉ ለብዙ ስደተኞች ተስፋን እንደሚፈነጥቅም ይናገራል። ከኦስቲን ከተማ ምክር ቤት አባል ኦባላ ኦባላ ጋር አጭር ቆይታ ያደረገው ሀብታሙ ስዩም ቀጣዩን ዘገባ አሰናድቷል።
NOW PLAYING
የኦስቲን ከተማን የ150 ዓመት ታሪክ የቀየረው ትውልደ -ኢትዮጵያዊ - ኖቬምበር 10, 2020
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.