EPISODE · Nov 10, 2020 · 6 MIN
የኦስቲን ከተማን የ150 ዓመት ታሪክ የቀየረው ትውልደ -ኢትዮጵያዊ - ኖቬምበር 10, 2020
from ኢትዮጵያዊያን በአሜሪካ - የአሜሪካ ድምፅ · host ሀብታሙ ስዩም
ኦባላ ኦባላ በሜኔሶታ ግዛት -ኦስቲን ከተማ ምክር ቤት አባል ለመሆን ተወዳድሮ ያሸነፈ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ነው። ገና የአሜሪካ ዜግነቱን ባገኘ በዓመቱ ለዚህ ድል የበቃው የ27 ዓመቱ ወጣት እዚህ ከመድረሱ በፊት ብዙ ውጣውረዶችን አይቷል። በኦስቲን ግዛት ታሪክ ለየት ያለው ድሉ ለብዙ ስደተኞች ተስፋን እንደሚፈነጥቅም ይናገራል። ከኦስቲን ከተማ ምክር ቤት አባል ኦባላ ኦባላ ጋር አጭር ቆይታ ያደረገው ሀብታሙ ስዩም ቀጣዩን ዘገባ አሰናድቷል።
Embed this episode
NOW PLAYING
የኦስቲን ከተማን የ150 ዓመት ታሪክ የቀየረው ትውልደ -ኢትዮጵያዊ - ኖቬምበር 10, 2020
0:00
6:54
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.
Frequently Asked Questions
How long is this episode of ኢትዮጵያዊያን በአሜሪካ - የአሜሪካ ድምፅ?
This episode is 6 minutes long.
When was this ኢትዮጵያዊያን በአሜሪካ - የአሜሪካ ድምፅ episode published?
This episode was published on November 10, 2020.
Can I download this ኢትዮጵያዊያን በአሜሪካ - የአሜሪካ ድምፅ episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!