የኦስቲን ከተማን የ150 ዓመት ታሪክ የቀየረው ትውልደ -ኢትዮጵያዊ - ኖቬምበር 10, 2020 episode artwork

EPISODE · Nov 10, 2020 · 6 MIN

የኦስቲን ከተማን የ150 ዓመት ታሪክ የቀየረው ትውልደ -ኢትዮጵያዊ - ኖቬምበር 10, 2020

from ኢትዮጵያዊያን በአሜሪካ - የአሜሪካ ድምፅ · host ሀብታሙ ስዩም

ኦባላ ኦባላ በሜኔሶታ ግዛት -ኦስቲን ከተማ ምክር ቤት አባል ለመሆን ተወዳድሮ ያሸነፈ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ነው። ገና የአሜሪካ ዜግነቱን ባገኘ በዓመቱ ለዚህ ድል የበቃው የ27 ዓመቱ ወጣት እዚህ ከመድረሱ በፊት ብዙ ውጣውረዶችን አይቷል። በኦስቲን ግዛት ታሪክ ለየት ያለው ድሉ ለብዙ ስደተኞች ተስፋን እንደሚፈነጥቅም ይናገራል። ከኦስቲን ከተማ ምክር ቤት አባል ኦባላ ኦባላ ጋር አጭር ቆይታ ያደረገው ሀብታሙ ስዩም ቀጣዩን ዘገባ አሰናድቷል።

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Nov 10, 2020

Embed this episode

NOW PLAYING

የኦስቲን ከተማን የ150 ዓመት ታሪክ የቀየረው ትውልደ -ኢትዮጵያዊ - ኖቬምበር 10, 2020

0:00 6:54

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

No similar podcasts found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of ኢትዮጵያዊያን በአሜሪካ - የአሜሪካ ድምፅ?

This episode is 6 minutes long.

When was this ኢትዮጵያዊያን በአሜሪካ - የአሜሪካ ድምፅ episode published?

This episode was published on November 10, 2020.

Can I download this ኢትዮጵያዊያን በአሜሪካ - የአሜሪካ ድምፅ episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!