EPISODE · May 5, 2023
82 ኛዉ የኢትዮጵያዉያን የድል በዓል በድምቀት ተከበረ
from DW | Amharic - News
ኢትዮጵያ ከጣሊያን ዳግማዊ ወረራ ተላቃ በ1933 ዓ.ም. ከአደዋ ድል በኋላም ዳግም ነጻነቷን ያረጋገጠችበት እለት የሚታወስበት የአርበኞች ቀን ዛሬ አዲስ አበባ በአርበኞች ሃውልት እለቱ ለ82ኛ ጊዜ ነው ታውሶ የዋለው፡፡ ዕለቱን በማስመልከት ማለዳ ላይ መድፍ ተተኩሷል፡፡ የአገሪቱ ርዕሰ ብሔር አርበኞች አደባባይ ተገኝተው የአበባ ጉንጉን አኑረዋል፡፡
Embed this episode
NOW PLAYING
82 ኛዉ የኢትዮጵያዉያን የድል በዓል በድምቀት ተከበረ
0:00
0:00
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.
Frequently Asked Questions
When was this DW | Amharic - News episode published?
This episode was published on May 5, 2023.
Can I download this DW | Amharic - News episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!