EPISODE · May 5, 2025
84ኛው የጥንታዊት ኢትዮጵያ አርበኞች የድል በዓል
from DW | Amharic - News · host ሰለሞን ሙጬ
84ኛው የጥንታዊት ኢትዮጵያ አርበኞች የድል በዓል ዛሬ ሚያዝያ 27 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ተከብሯል። የፋሽስት ጣልያን መንግሥት ኢትዮጵያን ዳግም የወረረበትና ከአምስት ዓመታት የአርበኞች ተጋድሎ በኃላ ተሸንፎ የወጣበት ይህ ዕለት፣ በወራሪው ኃይል ወርዶ የነበረው የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ዳግም በክብር የተሰቀለበት ነው።
Embed this episode
NOW PLAYING
84ኛው የጥንታዊት ኢትዮጵያ አርበኞች የድል በዓል
0:00
0:00
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.
Frequently Asked Questions
When was this DW | Amharic - News episode published?
This episode was published on May 5, 2025.
Can I download this DW | Amharic - News episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!