EPISODE · Dec 19, 2017 · 4 MIN
አለም አቀፉ የፍልሰተኞች ቀን በኢትዮጵያ ተከበረ - ዲሴምበር 20, 2017
from መካከለኛው ምሥራቅ - የአሜሪካ ድምፅ · host መስታወት አራጋው
የአለም አቀፉ የፍልሰት ቀን ትላንት ተከብሮ ውሏል። በኢትዮጵያም በአለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት IOM አማካኝነት ለአንድ ሳምንት ስደተኞችን በሚመለከቱ በተለያዩ ዝግጅቶች ሲከበር ነበር ። በኢትዮጵያ የአለም አቀፉ የስደት ድርጅት IOM የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አቶ አለማየሁ ሰይፈስላሴ ‘በፍልሰት የተሰራች አለም በሚል መሪ ቃል’ ቀኑ ተከብሮ እንደዋለ ገልፀውልናል።
What this episode covers
የአለም አቀፉ የፍልሰት ቀን ትላንት ተከብሮ ውሏል። በኢትዮጵያም በአለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት IOM አማካኝነት ለአንድ ሳምንት ስደተኞችን በሚመለከቱ በተለያዩ ዝግጅቶች ሲከበር ነበር ። በኢትዮጵያ የአለም አቀፉ የስደት ድርጅት IOM የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አቶ አለማየሁ ሰይፈስላሴ ‘በፍልሰት የተሰራች አለም በሚል መሪ ቃል’ ቀኑ ተከብሮ እንደዋለ ገልፀውልናል።
NOW PLAYING
አለም አቀፉ የፍልሰተኞች ቀን በኢትዮጵያ ተከበረ - ዲሴምበር 20, 2017
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Mar 22, 2026 ·59m
Mar 21, 2026 ·59m
Mar 20, 2026 ·59m
Mar 19, 2026 ·59m