PODCAST · news
መካከለኛው ምሥራቅ - የአሜሪካ ድምፅ
by VOA
የአሜሪካ ድምፅ (ቪኦኤ) ከአርባ በላይ በሆኑ ቋንቋዎች ከዩናይትድ ስቴትስ በመላው ዓለም የሚያሠራጭ አገልግሎት ነው፡፡ ቪኦኤ በየሣምንቱ ወደ 1 ሺህ 500 ሰዓት ለሚሆን ጊዜ ዜና፣ መረጃዎችን፣ ትምህርታዊና ባሕላዊ ፕሮግራሞችን በዓለም ዙሪያ ወደ 123 ሚሊየን ለሚሆን ሰው ያደርሣል፡፡ የበለጠ ለማወቅ በ voanews.com ላይ ያግኙን፡፡
-
11
እራስዎንም ሌሎችንም ከኮሮናቫይረስ ይጠብቁ - ፌብሩወሪ 27, 2020
እጆችዎን በሣሙናና በብዙ ውኃ ይታጠቡ፤ ውኃና ሣሙና አጠገብዎ ከሌለ በማንኛውም አልኮሆል ያብሷቸው። ከልጆች ጋር ስለኮሮናቫይረስ /ኮርቪድ-19/ ይነጋገሩ። በአካባቢዎ የሚያስለው ወይም የሚያስነጥስ ሰው ካለ በአንድ ሜትር ያህል ይራቁ። እርስዎም ቢሆኑ ሣልና ማስነጠስ ካለዎ፣ ትኩሣት ከተሰማዎ ወደ ሃኪም ይሂዱ።
-
10
-
9
-
8
-
7
ከቡራዩና አካባቢዋ የተፈናቀሉ ዜጎች ድምፅ - ሴፕቴምበር 19, 2018
በቡራዩና አካባቢዋ በደረሰው ጥቃት የተፈናቀሉ ዜጎች በአዲስ አበባ በተለያዩ ትምህርት ቤቶችና የወጣት ማዕከሎች ውስጥ መጠለላቸው ይታወቃል። የሚገኙበትን ሁኔታ ጠይቀናቸው ነበር።
-
6
ኢትዮጵያውያን በሳዑዲ አረቢያ - ሜይ 23, 2018
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ በሳዑዲ ያደረጉትን ጉብኝት በማስመልከት በሃገሪቱ የሚኖሩ የኢትዮጵያ የማህበረሰብ መሪዎች የተሰጡት አስተያየት።
-
5
የቤሩት ተመላሾች ለጉዞ በዝግጅት ላይ ናቸው - ፌብሩወሪ 05, 2018
በመቶሺዎች የሚገመቱ በቤሩት ከሚኖሩት ኢትዮጵያውያን መካከል ቁጥራቸው አነስተኛ የማይባሉት ያለስራና መኖሪያ ፈቃድ በስራ ላይ ተሰማርተው ይገኛሉ።
-
4
የእስራኤል ውሳኔ በኤርትራውያን እና ሱዳናውያን ስደተኞች ላይ - ጃንዩወሪ 25, 2018
ተከስተ የማነ ከሰባት ዓመት በፊት ሀገሩን ኤርትራን ለቆ የሊቢያ በረሃን አቋርጦ እስራኤል የገባው በፖለቲካ ስደት እንደሆነ ይናገራል።
-
3
-
2
አለም አቀፉ የፍልሰተኞች ቀን በኢትዮጵያ ተከበረ - ዲሴምበር 20, 2017
የአለም አቀፉ የፍልሰት ቀን ትላንት ተከብሮ ውሏል። በኢትዮጵያም በአለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት IOM አማካኝነት ለአንድ ሳምንት ስደተኞችን በሚመለከቱ በተለያዩ ዝግጅቶች ሲከበር ነበር ። በኢትዮጵያ የአለም አቀፉ የስደት ድርጅት IOM የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አቶ አለማየሁ ሰይፈስላሴ ‘በፍልሰት የተሰራች አለም በሚል መሪ ቃል’ ቀኑ ተከብሮ እንደዋለ ገልፀውልናል።
-
1
አሊ አብደላ ሳልህ ተገደሉ - ዲሴምበር 04, 2017
የቀድሞ የየመን ፕሬዚደንት አሊ አብዱላ ሳልህ መገደላቸውን ፓርቲአቸው አረጋገጠ። በማህበራዊ መገናኛዎች ላይ ‘የርሳቸው አስከሬን ነው’ የተባለ ምሥል የያዘ ቪዲዮ እየታየ ነው።
We're indexing this podcast's transcripts for the first time — this can take a minute or two. We'll show results as soon as they're ready.
No matches for "" in this podcast's transcripts.
No topics indexed yet for this podcast.
Loading reviews...
ABOUT THIS SHOW
የአሜሪካ ድምፅ (ቪኦኤ) ከአርባ በላይ በሆኑ ቋንቋዎች ከዩናይትድ ስቴትስ በመላው ዓለም የሚያሠራጭ አገልግሎት ነው፡፡ ቪኦኤ በየሣምንቱ ወደ 1 ሺህ 500 ሰዓት ለሚሆን ጊዜ ዜና፣ መረጃዎችን፣ ትምህርታዊና ባሕላዊ ፕሮግራሞችን በዓለም ዙሪያ ወደ 123 ሚሊየን ለሚሆን ሰው ያደርሣል፡፡ የበለጠ ለማወቅ በ voanews.com ላይ ያግኙን፡፡
HOSTED BY
VOA
CATEGORIES
Loading similar podcasts...