አማራጭ የክፍያ ስርዓት ፣ የፋይናንስ ሉዓላዊነት የእዳ ጫና እፎይታ ለአፍሪካ፡- አፍሪካ ህብረት ጉባኤ 2026 episode artwork

EPISODE · Feb 13, 2026 · 1H

አማራጭ የክፍያ ስርዓት ፣ የፋይናንስ ሉዓላዊነት የእዳ ጫና እፎይታ ለአፍሪካ፡- አፍሪካ ህብረት ጉባኤ 2026

from Sovereignty Sources

''አፍሪካ በፋይናንስ ስርዓቶችና ምህንድስና ረገድ በታሪክ ኢፍትሃዊነትን እየተጋፈጠች ነው። ከምዕራባዊያን ሀገራት ጋር ሲነፃፀሩ የአፍሪካ ሀገራት ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማቶች እየተበደሩ ያሉት በከፍተኛ መጠን ነው'' ሲሉ የሌሴቶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሌጆኒ ምፖትጁዋና ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። 48ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ እ.ኤ.አ ከየካቲት 11 እስከ 12 በአፍሪካ ኅብረት ዋና መሥሪያ ቤት ተደርጓል።  የአፍሪካ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ የሚቀርቡ አጀንዳዎች ላይ አእና ሌሎች ጉዳዪች ላይ እንደመወያየቱ ፣ በክፍል አንድ የሌሴቶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሌጆኒ ምፖትጁዋና፣ ከኬንያ የካቢኔ ጽ/ቤት ዋይክሊፍ ሙሣሊያ ሙዳቫዲ ፣ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአንጎላ አምባሳደር ፍራንሲስ ዦዜ ዳ ክሩዝ እንዲሁም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ረዳት ዋና ጸሃፊ ጂያን ክሪሶስቶም ንጋቢቴሲንዝ (ዶ/ር) ሀሳቦቻቸውን አጋርተውናል። በክፍል ሁለት የምሥራቅ አፍሪካ ምጣኔ ሀብትን መሠረት አድርገን ከኢኮኖሚስቱ ድንቅነህ ገብሬ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተናል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራሙን  ያዳምጡ:

''አፍሪካ በፋይናንስ ስርዓቶችና ምህንድስና ረገድ በታሪክ ኢፍትሃዊነትን እየተጋፈጠች ነው። ከምዕራባዊያን ሀገራት ጋር ሲነፃፀሩ የአፍሪካ ሀገራት ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማቶች እየተበደሩ ያሉት በከፍተኛ መጠን ነው'' ሲሉ የሌሴቶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሌጆኒ ምፖትጁዋና ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። 48ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ እ.ኤ.አ ከየካቲት 11 እስከ 12 በአፍሪካ ኅብረት ዋና መሥሪያ ቤት ተደርጓል። የአፍሪካ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ የሚቀርቡ አጀንዳዎች ላይ አእና ሌሎች ጉዳዪች ላይ እንደመወያየቱ ፣ በክፍል አንድ የሌሴቶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሌጆኒ ምፖትጁዋና፣ ከኬንያ የካቢኔ ጽ/ቤት ዋይክሊፍ ሙሣሊያ ሙዳቫዲ ፣ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአንጎላ አምባሳደር ፍራንሲስ ዦዜ ዳ ክሩዝ እንዲሁም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ረዳት ዋና ጸሃፊ ጂያን ክሪሶስቶም ንጋቢቴሲንዝ (ዶ/ር) ሀሳቦቻቸውን አጋርተውናል። በክፍል ሁለት የምሥራቅ አፍሪካ ምጣኔ ሀብትን መሠረት አድርገን ከኢኮኖሚስቱ ድንቅነህ ገብሬ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተናል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራሙን  ያዳምጡ:

NOW PLAYING

አማራጭ የክፍያ ስርዓት ፣ የፋይናንስ ሉዓላዊነት የእዳ ጫና እፎይታ ለአፍሪካ፡- አፍሪካ ህብረት ጉባኤ 2026

0:00 1:00:00

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

No similar podcasts found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of Sovereignty Sources?

This episode is 1 hour and 0 minutes long.

When was this Sovereignty Sources episode published?

This episode was published on February 13, 2026.

What is this episode about?

''አፍሪካ በፋይናንስ ስርዓቶችና ምህንድስና ረገድ በታሪክ ኢፍትሃዊነትን እየተጋፈጠች ነው። ከምዕራባዊያን ሀገራት ጋር ሲነፃፀሩ የአፍሪካ ሀገራት ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማቶች እየተበደሩ ያሉት በከፍተኛ መጠን ነው'' ሲሉ የሌሴቶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሌጆኒ ምፖትጁዋና ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። 48ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ እ.ኤ.አ ከየካቲት...

Can I download this Sovereignty Sources episode?

Yes, you can download this episode by clicking the download button on the episode player, or subscribe to the podcast in your preferred podcast app for automatic downloads.
URL copied to clipboard!