EPISODE · Nov 5, 2025 · 1H
በምዕራባዊያን የጦር መሣሪያ ሽያጭ የምትነደው ሱዳን
from Sovereignty Sources
አፍሪካ የጦር መሣሪያ አምራቾች ማራገፊያ፣ ክንደ ፈርጣማዎቹ ጡንቻቸውን የሚለካኩባት ቦታ እንዲሁም በዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲያዊ መድረክ ንቁ ሚና ከመፍጠር ይልቅ ተቀባይ ሆናለች — ይህ ደግሞ ለሱዳንና መላ አፍሪካዊያን ወንድሞች አሰቃቂ ገጠመኝ ነው '' ሲሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ሌክቸረሩ የእዮብዘር ዘውዴ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ሁለት ኃይላት የሚያደርጉት ደም አፋሳሽ ጦርነት ሱዳንን ከድጡ ወደማጡ ከቷታል። ጦርነቱ ሺዎችን ሲቀጥፍ ሚሊዮኖች ከቀያቸው አፈናቅሏል። የቀሩት ደግሞ ሱዳን የምድር ሲዖል ሆናባቸዋለች። በፕሮግራማችን የመጀመሪያ ክፍል ይህን ጉዳይ በሰፊው ለመዳሰስ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩን የእዮብዘር ዘውዴን በእንግድነት ጋብዘናቸዋል። በአዲስ አበባ የተካሄደው የአፍሪካ ህብረት የመንግስት እና የግሉ ዘርፍ አጋርነት ጉባዔ እንዲሁም የፓን አፍሪካ ቱሪዝም ልዑካን ከአቡጃ ወደ አዲስ አበባ የሚያደርጉትን ጉዞ በተመለከተም ከአፍሪካ፣ ካሪቢያን እና ፓሲፊክ ፓርላማ ዳይሬክተር አምባሳደር ዶ/ር ዮንግ ፔይሮ ኦማትሺዬ ጋር የተደረገው ቆይታም ሌላኛው ጉዳያችን ነው።ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
What this episode covers
አፍሪካ የጦር መሣሪያ አምራቾች ማራገፊያ፣ ክንደ ፈርጣማዎቹ ጡንቻቸውን የሚለካኩባት ቦታ እንዲሁም በዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲያዊ መድረክ ንቁ ሚና ከመፍጠር ይልቅ ተቀባይ ሆናለች — ይህ ደግሞ ለሱዳንና መላ አፍሪካዊያን ወንድሞች አሰቃቂ ገጠመኝ ነው '' ሲሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ሌክቸረሩ የእዮብዘር ዘውዴ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ሁለት ኃይላት የሚያደርጉት ደም አፋሳሽ ጦርነት ሱዳንን ከድጡ ወደማጡ ከቷታል። ጦርነቱ ሺዎችን ሲቀጥፍ ሚሊዮኖች ከቀያቸው አፈናቅሏል። የቀሩት ደግሞ ሱዳን የምድር ሲዖል ሆናባቸዋለች። በፕሮግራማችን የመጀመሪያ ክፍል ይህን ጉዳይ በሰፊው ለመዳሰስ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩን የእዮብዘር ዘውዴን በእንግድነት ጋብዘናቸዋል። በአዲስ አበባ የተካሄደው የአፍሪካ ህብረት የመንግስት እና የግሉ ዘርፍ አጋርነት ጉባዔ እንዲሁም የፓን አፍሪካ ቱሪዝም ልዑካን ከአቡጃ ወደ አዲስ አበባ የሚያደርጉትን ጉዞ በተመለከተም ከአፍሪካ፣ ካሪቢያን እና ፓሲፊክ ፓርላማ ዳይሬክተር አምባሳደር ዶ/ር ዮንግ ፔይሮ ኦማትሺዬ ጋር የተደረገው ቆይታም ሌላኛው ጉዳያችን ነው። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
NOW PLAYING
በምዕራባዊያን የጦር መሣሪያ ሽያጭ የምትነደው ሱዳን
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jan 4, 2026 ·3m
Jul 22, 2025 ·55m
Jul 15, 2025 ·47m
Jul 8, 2025 ·61m