EPISODE · Jun 16, 2026
በሥራ ላይ መዋል የጀመረው አዲሱ የአውሮጳ የፈላስያንና ስደተኞች ሕግ
from DW | Amharic - News · host ገበያው ንጉሤ
የመንግሥታቱ ድርጅት የስድተኞች መርጃ ድርጅት መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ዛሬ በዓለማችን ክ136 ሚሊዮን በላይ ሕዝቦች ተስድደው መንግሥት አልባ መኾናቸውን ይጠቁማሉ። ጦርንት፤ ድህነት፤ የተፈጥሮ አደጋዎችና የአገዛዝ ሥራቶች ዋናዎቹ ሰዎች ቤት ንብረታቸውን ጥለው እንዲፈናቀሉና እንዲስደዱ የሚያደርጉ ምክንያቶች መሆናቸው ይታመናል።
Embed this episode
NOW PLAYING
በሥራ ላይ መዋል የጀመረው አዲሱ የአውሮጳ የፈላስያንና ስደተኞች ሕግ
0:00
0:00
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.
Frequently Asked Questions
When was this DW | Amharic - News episode published?
This episode was published on June 16, 2026.
Can I download this DW | Amharic - News episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!