EPISODE · Oct 23, 2025 · 59 MIN
ኪን ኢትዮጵያ፡ ለዓለም የቀረበ የባህልና ጥበብ ትዕይንት
from Sovereignty Sources
ኪን-ኢትዮጵያ የጥበብና ባህል ጉዞ ኢትዮጵያን ለዓለም የማስተዋወቅ ዓላማ አድርጎ ብሪክስ አባል ሀገራት እያቀረበ ነው፣ በቻይና እና ሩሲያ ስራዉን ያቀረበው ቡድኑ፣ በቅርቡም ወደ ብራዚል ያቀናል ፡፡ ''ኪን - ኢትዮጵያ ትልቅ የባህል፣ የጥበብ እና የዲፕሎማሲ፣ የብዙ የኪነጥብ ባለሙያዎች ስብስብ ነው። ኅብረትን መሠረት ያደረገ ሥራ በመሥራታችን ውጤቱ እጅግ የሚደነቅ ነው[...] ብሪክስ የዓለምን ሚዛንን ለማስተካከል የተፈጠረ አቅም ስለሆነ አባል መሆናችን በብዙ ይጠቅመናል።'' ሲል የኪን ኢትዮጵያ ቡድን መሪ፣ አሰልጣኝና ድምፃዊ ወንድዬ አበበ (ወንድዬ ኮንታ) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል ። ሶቨርኒቲ ሶርስስ በዛሬው መርሃ ግብሩ በክፍል አንድ ኪን ኢትዮጵያ ቡድን በዓለም አቀፍ ደረጃ እያደረገ ያለውን ጉዞ በብሪክስ ማዕቀፍ ስር የባህል ዲፕሎማሲ እና ዓለም አቀፍ አጋርነትን ለመወያየት የኪን ኢትዮጵያ ቡድን መሪ፣ አሰልጣኝና ድምፃዊ ወንድዬ አበበ (ወንድዬ ኮንታ) በእንግድነት ጋብዘነዋል። በክፍል ሁለት ደግሞ ወደ ኢትዮጵያ የፊልም ስራዎች ጠልቀን ፣ ዘርፉ ለአንድነት እና ቀጠናዊ ትስስር ስላለው ሚና ከዳይሬክተር፣ ኤዲተርና ፕሮዲውሰር ክብሮም በርሄ ጋር የተደረገው ቆይታ ያደርጋል።
What this episode covers
ኪን-ኢትዮጵያ የጥበብና ባህል ጉዞ ኢትዮጵያን ለዓለም የማስተዋወቅ ዓላማ አድርጎ ብሪክስ አባል ሀገራት እያቀረበ ነው፣ በቻይና እና ሩሲያ ስራዉን ያቀረበው ቡድኑ፣ በቅርቡም ወደ ብራዚል ያቀናል ፡፡ ''ኪን - ኢትዮጵያ ትልቅ የባህል፣ የጥበብ እና የዲፕሎማሲ፣ የብዙ የኪነጥብ ባለሙያዎች ስብስብ ነው። ኅብረትን መሠረት ያደረገ ሥራ በመሥራታችን ውጤቱ እጅግ የሚደነቅ ነው[...] ብሪክስ የዓለምን ሚዛንን ለማስተካከል የተፈጠረ አቅም ስለሆነ አባል መሆናችን በብዙ ይጠቅመናል።'' ሲል የኪን ኢትዮጵያ ቡድን መሪ፣ አሰልጣኝና ድምፃዊ ወንድዬ አበበ (ወንድዬ ኮንታ) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል ። ሶቨርኒቲ ሶርስስ በዛሬው መርሃ ግብሩ በክፍል አንድ ኪን ኢትዮጵያ ቡድን በዓለም አቀፍ ደረጃ እያደረገ ያለውን ጉዞ በብሪክስ ማዕቀፍ ስር የባህል ዲፕሎማሲ እና ዓለም አቀፍ አጋርነትን ለመወያየት የኪን ኢትዮጵያ ቡድን መሪ፣ አሰልጣኝና ድምፃዊ ወንድዬ አበበ (ወንድዬ ኮንታ) በእንግድነት ጋብዘነዋል። በክፍል ሁለት ደግሞ ወደ ኢትዮጵያ የፊልም ስራዎች ጠልቀን ፣ ዘርፉ ለአንድነት እና ቀጠናዊ ትስስር ስላለው ሚና ከ ዳይሬክተር፣ ኤዲተርና ፕሮዲውሰር ክብሮም በርሄ ጋር የተደረገው ቆይታ ያደርጋል።
NOW PLAYING
ኪን ኢትዮጵያ፡ ለዓለም የቀረበ የባህልና ጥበብ ትዕይንት
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jan 4, 2026 ·3m
Jul 22, 2025 ·55m
Jul 15, 2025 ·47m
Jul 8, 2025 ·61m