EPISODE · Apr 29, 2026
ለኦሮሚያው ግጭት ዘላቂ መፍትሄ የሚጠይቁት ወጣቶች
from DW | Amharic - News · host ሥዩም ጌቱ
በኦሮሚያ ክልል የቀጠለው ግጭት ዕልባት እልባት እንዲያገኝ ጥረቶች ቀጥለዋል። ከሰሞኑ ፋነ ነጋ የሚል ስያሜ የተሰጠው እና ወጣቶችን ያሳተፈ የሰላም ጉባኤ አዳማ ከተማ ውስጥ ተካሂዷል። በክልልu የተለያዩ አካባቢዎች የሚኖሩ ነዋሪዎች ሄድ መለስ የሚለው የጸጥታ መደፍረስ ዘላቂ እልባት እንዲበጅለት ሁሌም ምኞታችን ነው ይላሉ ።
Embed this episode
NOW PLAYING
ለኦሮሚያው ግጭት ዘላቂ መፍትሄ የሚጠይቁት ወጣቶች
0:00
0:00
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.
Frequently Asked Questions
When was this DW | Amharic - News episode published?
This episode was published on April 29, 2026.
Can I download this DW | Amharic - News episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!