EPISODE · Apr 29, 2026
ለኦሮሚያው ግጭት ዘላቂ መፍትሄ የሚጠይቁት ወጣቶች
from DW | Amharic - News · host ሥዩም ጌቱ
በኦሮሚያ ክልል የቀጠለው ግጭት ዕልባት እልባት እንዲያገኝ ጥረቶች ቀጥለዋል። ከሰሞኑ ፋነ ነጋ የሚል ስያሜ የተሰጠው እና ወጣቶችን ያሳተፈ የሰላም ጉባኤ አዳማ ከተማ ውስጥ ተካሂዷል። በክልልu የተለያዩ አካባቢዎች የሚኖሩ ነዋሪዎች ሄድ መለስ የሚለው የጸጥታ መደፍረስ ዘላቂ እልባት እንዲበጅለት ሁሌም ምኞታችን ነው ይላሉ ።
NOW PLAYING
ለኦሮሚያው ግጭት ዘላቂ መፍትሄ የሚጠይቁት ወጣቶች
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Apr 21, 2026 ·13m
Apr 19, 2026 ·16m
Apr 17, 2026 ·13m
Apr 13, 2026 ·11m
Apr 11, 2026 ·16m