EPISODE · Dec 20, 2025 · 6 MIN
ትኩረት በአፍሪቃ 201225 ዓለም አቀፍ ትኩረት የተነፈገው የሱዳን ጦርነት ፤ በአፍሪቃ የተካሄዱት መፈንቅለ መንግሥታት
from ትኩረት በአፍሪቃ | Deutsche Welle · host DW
ትኩረት በአፍሪቃ በሱዳኑ ውጊያ ፣ እጅግ አሰቃቂ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች እየተፈጸሙ ቢሆንም ለነዚህ በዓለማችን እጅግ አስከፊ ለሚባሉ የሰብዓዊነትና እና የመፈናቀል ቀውሶች የሚሰጠው ዓለም አቀፍ ትኩረት አሁንም አነስተኛ ነው። በቅርብ ጊዜያት በሁለት የአፍሪቃ ሀገራት መፈንቅለ መንግሥታት ፣በአንድ ሌላ ሀገር ደግሞ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ተደርጓል። ተከታታዮቹ መፈንቅለ መንግስታትና የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ምን ያመለክታሉ? የዛሬው ትኩረት በአፍሪቃ በእነዚህ ሁለት ጉዳዮች ላይ ያተኩራል ኂሩትመለሰ አጠናቅራዋለች።
Embed this episode
Ready to play
ትኩረት በአፍሪቃ 201225 ዓለም አቀፍ ትኩረት የተነፈገው የሱዳን ጦርነት ፤ በአፍሪቃ የተካሄዱት መፈንቅለ መንግሥታት
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.