ትኩረት በአፍሪቃ 201225
ዓለም አቀፍ ትኩረት የተነፈገው የሱዳን ጦርነት ፤
በአፍሪቃ የተካሄዱት መፈንቅለ መንግሥታት episode artwork

EPISODE · Dec 20, 2025 · 6 MIN

ትኩረት በአፍሪቃ 201225 ዓለም አቀፍ ትኩረት የተነፈገው የሱዳን ጦርነት ፤ በአፍሪቃ የተካሄዱት መፈንቅለ መንግሥታት

from ትኩረት በአፍሪቃ | Deutsche Welle · host DW

ትኩረት በአፍሪቃ በሱዳኑ ውጊያ ፣ እጅግ አሰቃቂ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች እየተፈጸሙ ቢሆንም ለነዚህ በዓለማችን እጅግ አስከፊ ለሚባሉ የሰብዓዊነትና እና የመፈናቀል ቀውሶች የሚሰጠው ዓለም አቀፍ ትኩረት አሁንም አነስተኛ ነው። በቅርብ ጊዜያት በሁለት የአፍሪቃ ሀገራት መፈንቅለ መንግሥታት ፣በአንድ ሌላ ሀገር ደግሞ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ተደርጓል። ተከታታዮቹ መፈንቅለ መንግስታትና የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ምን ያመለክታሉ? የዛሬው ትኩረት በአፍሪቃ በእነዚህ ሁለት ጉዳዮች ላይ ያተኩራል ኂሩትመለሰ አጠናቅራዋለች።

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Dec 20, 2025

Embed this episode

Ready to play

ትኩረት በአፍሪቃ 201225 ዓለም አቀፍ ትኩረት የተነፈገው የሱዳን ጦርነት ፤ በአፍሪቃ የተካሄዱት መፈንቅለ መንግሥታት

0:00 6:13

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of ትኩረት በአፍሪቃ | Deutsche Welle?

This episode is 6 minutes long.

When was this ትኩረት በአፍሪቃ | Deutsche Welle episode published?

This episode was published on December 20, 2025.

Can I download this ትኩረት በአፍሪቃ | Deutsche Welle episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!