EPISODE · Dec 12, 2025 · 1H
ኢትዮጵያ በምሥራቅ አፍሪካ ቀጣና ቁልፍ የኃይል ቋት የመሆን ብርቱ ጥረቷ ሲቃኝ
from Sovereignty Sources
''የኃይል ዘርፍ ለአንድ ሀገር ዕድገት ምሰሶ የሚባል ነው — ከዚህ አኳያ እንደ ሀገር የራስን ፍላጎት ሸፍኖ ወደ ቀጠናው በመላክ የበለጠ የምጣኔ ሐብት ተፅዕኖን መፍጠር የሚያስችል እጅግ በጣም ወሳኝና ለዕድገት ዘለቄታዊነት ቁልፍ ስትራተጂ የሚባል ነው - ሲሉ በኮይሻ ሀይድሮ ፓወር የፕሮጀክቱ ምክትል ዳይሬክተር ኢንጂነር አባይነህ ጌትነት ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።'' ሁለት አንኳር ጉዳዮችን በምንቃኝበት ፕሮግራማችን፣ በክፍል አንድ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይልን በማምረት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ ከመጣው የኃይል ፍላጎት ባለፈ በምትገኝበት ቀጠና ቁልፍ የኃይል ቋት የመሆን ብርቱ ጥረቷን በተመለከተ በኮይሻ ሀይድሮ ፓወር የፕሮጀክቱ ምክትል ዳይሬክተር ኢንጂነር አባይነህ ጌትነትን በእንግድነት ጋብዘንላችኃል። በሁለተኛው ክፍል ደግሞ በሪቨርስ ኢንጂነሪንግ ዘርፍ በአፍሪካ አህጉር ደረጃ የትብብር መዋቅር መፈጠር ስለሚቻሉባቸው ጉዳዮች በባዮ ኤንድ ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ተቋም የሪቨርስ ኢንጂነሪግ ባለሙያው ክንፈ ገብርኤል ከበደ ምልከታቸውን ያጋሩናል። ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ ፡
What this episode covers
''የኃይል ዘርፍ ለአንድ ሀገር ዕድገት ምሰሶ የሚባል ነው — ከዚህ አኳያ እንደ ሀገር የራስን ፍላጎት ሸፍኖ ወደ ቀጠናው በመላክ የበለጠ የምጣኔ ሐብት ተፅዕኖን መፍጠር የሚያስችል እጅግ በጣም ወሳኝና ለዕድገት ዘለቄታዊነት ቁልፍ ስትራተጂ የሚባል ነው - ሲሉ በኮይሻ ሀይድሮ ፓወር የፕሮጀክቱ ምክትል ዳይሬክተር ኢንጂነር አባይነህ ጌትነት ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።'' ሁለት አንኳር ጉዳዮችን በምንቃኝበት ፕሮግራማችን፣ በክፍል አንድ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይልን በማምረት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ ከመጣው የኃይል ፍላጎት ባለፈ በምትገኝበት ቀጠና ቁልፍ የኃይል ቋት የመሆን ብርቱ ጥረቷን በተመለከተ በኮይሻ ሀይድሮ ፓወር የፕሮጀክቱ ምክትል ዳይሬክተር ኢንጂነር አባይነህ ጌትነትን በእንግድነት ጋብዘንላችኃል። በሁለተኛው ክፍል ደግሞ በሪቨርስ ኢንጂነሪንግ ዘርፍ በአፍሪካ አህጉር ደረጃ የትብብር መዋቅር መፈጠር ስለሚቻሉባቸው ጉዳዮች በባዮ ኤንድ ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ተቋም የሪቨርስ ኢንጂነሪግ ባለሙያው ክንፈ ገብርኤል ከበደ ምልከታቸውን ያጋሩናል። ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ ፡
NOW PLAYING
ኢትዮጵያ በምሥራቅ አፍሪካ ቀጣና ቁልፍ የኃይል ቋት የመሆን ብርቱ ጥረቷ ሲቃኝ
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jan 4, 2026 ·3m
Jul 22, 2025 ·55m
Jul 15, 2025 ·47m
Jul 8, 2025 ·61m