EPISODE · Mar 13, 2026 · 10 MIN
ጦርነት ያገረሸባት ሊባኖስ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ምን ይላሉ?
from የወጣቶች ዓለም | Deutsche Welle · host DW
በኢራን የሚደገፈው የሊባኖሱ ሂዝቦላሕ እስራኤልን ማጥቃቱን ለመበቀል እስራኤል ሊባኖስን ዳግም መደብደብ ከጀመረች አንስቶ 800 ሺሕ ያክል ሊባኖሲያውያን እና በሊባኖስ የሚኖሩ የውጭ ሀገር ዜጎች ተፈናቅለዋል። ለተሻለ ህይወት እና ስራ ብለው ከሀገራቸው የተሰደዱ አንዳንድ ኢትዮጵያውያንም ለዶይቸ ቬለ እንደተናገሩት ስጋት ላይ ይገኛሉ።
Embed this episode
NOW PLAYING
ጦርነት ያገረሸባት ሊባኖስ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ምን ይላሉ?
0:00
10:14
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.
Frequently Asked Questions
How long is this episode of የወጣቶች ዓለም | Deutsche Welle?
This episode is 10 minutes long.
When was this የወጣቶች ዓለም | Deutsche Welle episode published?
This episode was published on March 13, 2026.
Can I download this የወጣቶች ዓለም | Deutsche Welle episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!