EPISODE · Aug 15, 2025 · 10 MIN
ዋና መቻል ምን ያህል ህይወትን ሊታደግ ይችላል?
from የወጣቶች ዓለም | Deutsche Welle · host DW
የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን (UNHCR) በዚህ ሳምንት ረቡዕ ዕለት ብቻ ይፋ እንዳደረገው በጣሊያኗ ላምፔዱሳ ደሴት አቅራቢያ ሁለት ጀልባዎች ሰጥመው ቢያንስ የ 27 ስደተኞች ሕይወት አልፏል። የዋና መቻል ምን ያህል ሕይወትን ሊታደግ ይችላል?በባሕር የተጓዘ ኢትዮጵያ ስደተኛን፣ ዋና አሰልጣኝ እና ኢንዲት ሰልጣኝን አነጋግረናል።
Embed this episode
NOW PLAYING
ዋና መቻል ምን ያህል ህይወትን ሊታደግ ይችላል?
0:00
10:00
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.
Frequently Asked Questions
How long is this episode of የወጣቶች ዓለም | Deutsche Welle?
This episode is 10 minutes long.
When was this የወጣቶች ዓለም | Deutsche Welle episode published?
This episode was published on August 15, 2025.
Can I download this የወጣቶች ዓለም | Deutsche Welle episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!