EPISODE · Jan 30, 2026 · 1H
የአሜሪካ በመካከለኛው ምሥራቅ ወታደራዊ ተሳትፎ ትናንትና ዛሬ ሲቃኝ
from Sovereignty Sources
''የአሜሪካ ዓላማ ቀጠናው እንዳይረጋጋ በማድረግ ፍላጎታቸውን ማሳካት ነው። ኢራቅን ለአብነት ብንወስድ፣ አውዳሚ የጦር መሣሪያ አለ በሚል ሽፋን ጥንታዊ ስልጣኔ ባለቤት ሀገርን ያለምንም ማስረጃ በሴራ ንድፈ ሀሳብ አውድመዋል። በዚህም በራሷ የሚደገፉ የሽብር ኃይላትም ተፈልፍለዋል'' ሲሉ በአፍሪካ ቀንድና መካከለኛው ምሥራቅ ጂዮፖለቲካ ተንታኙ መሃመድ ንጉስ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። በዛሬው የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራማችን በክፍል አንድ አሜሪካ በተለያዪ ጊዜያት በመካከለኛው ምሥራቅ ባደረጋቻቸው ወታደራዊ ጣልቃ ገብነቶች ምክንያት የተፈጠሩ ቀውሶች በተመለከተ ከ ጂዮግራፈር፣ ካርቶግራፈር እንዲሁም በአፍሪካ ቀንድና መካከለኛው ምሥራቅ ጂዮፖለቲካ ተንታኙ መሃመድ ንጉስ ጋር ተወያይተናል። በክፍል ሁለት ደግሞ በአቶሚክ ስኬል ቴክኖሎጂ ልማት ዘርፍ ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀዳሚ ቋት (hub) የማድረግ እንቅስቃሴን በኢትዮጵያ የባዮ እና ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ተቋም የናኖ ቴክኖሎጂ እና ተያያዥ ዘርፎች መሪ የሥራ ኃላፊ ወንድማገኝ ማሞ (ዶ/ር) ጋር ቃኝተነዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
What this episode covers
''የአሜሪካ ዓላማ ቀጠናው እንዳይረጋጋ በማድረግ ፍላጎታቸውን ማሳካት ነው። ኢራቅን ለአብነት ብንወስድ፣ አውዳሚ የጦር መሣሪያ አለ በሚል ሽፋን ጥንታዊ ስልጣኔ ባለቤት ሀገርን ያለምንም ማስረጃ በሴራ ንድፈ ሀሳብ አውድመዋል። በዚህም በራሷ የሚደገፉ የሽብር ኃይላትም ተፈልፍለዋል'' ሲሉ በአፍሪካ ቀንድና መካከለኛው ምሥራቅ ጂዮፖለቲካ ተንታኙ መሃመድ ንጉስ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። በዛሬው የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራማችን በክፍል አንድ አሜሪካ በተለያዪ ጊዜያት በመካከለኛው ምሥራቅ ባደረጋቻቸው ወታደራዊ ጣልቃ ገብነቶች ምክንያት የተፈጠሩ ቀውሶች በተመለከተ ከ ጂዮግራፈር፣ ካርቶግራፈር እንዲሁም በአፍሪካ ቀንድና መካከለኛው ምሥራቅ ጂዮፖለቲካ ተንታኙ መሃመድ ንጉስ ጋር ተወያይተናል። በክፍል ሁለት ደግሞ በአቶሚክ ስኬል ቴክኖሎጂ ልማት ዘርፍ ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀዳሚ ቋት (hub) የማድረግ እንቅስቃሴን በኢትዮጵያ የባዮ እና ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ተቋም የናኖ ቴክኖሎጂ እና ተያያዥ ዘርፎች መሪ የሥራ ኃላፊ ወንድማገኝ ማሞ (ዶ/ር) ጋር ቃኝተነዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
NOW PLAYING
የአሜሪካ በመካከለኛው ምሥራቅ ወታደራዊ ተሳትፎ ትናንትና ዛሬ ሲቃኝ
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.