EPISODE · Mar 25, 2025 · 16 MIN
የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #8 | ትንሣኤ ሁሉን ቻይነትን መሠረት ያደረገ ነው (ክፍል 1)
from Great Truths Podcast (Amharic) · host ምሩቅ ዩሐንስ
የክርስቶስ ትንሣኤ የእምነታችንን ቁልፍ ስፍራ ይይዛል። በክርስቶስ ትንሣኤ ሞት ማመናችን በእግዚአብሔር መታመናችንና በርሱ መተማመናችንን የሚያረጋግጥ ልዩ መገለጫ ነው። ያለ ክርስቶስ ትንሣኤ ክርስቲያናዊ ትምህርቶች ምንነትና ትርጒም አይኖራቸውም። ክርስቶስንም ሆነ የአማኝን ተስፋ ያለ ኢየሱስ አካላዊ ትንሣኤ ለማወጅ መጣር፣ የእምነትን መሠረታዊ እውነት ወደ ሚንድ ደረጃ የሚያደርስ ነገር ሲሆን የክርስቶስ ወንጌል የሞቱና የትንሣኤው ወንጌል ነው።
What this episode covers
የክርስቶስ ትንሣኤ የእምነታችንን ቁልፍ ስፍራ ይይዛል። በክርስቶስ ትንሣኤ ሞት ማመናችን በእግዚአብሔር መታመናችንና በርሱ መተማመናችንን የሚያረጋግጥ ልዩ መገለጫ ነው። ያለ ክርስቶስ ትንሣኤ ክርስቲያናዊ ትምህርቶች ምንነትና ትርጒም አይኖራቸውም። ክርስቶስንም ሆነ የአማኝን ተስፋ ያለ ኢየሱስ አካላዊ ትንሣኤ ለማወጅ መጣር፣ የእምነትን መሠረታዊ እውነት ወደ ሚንድ ደረጃ የሚያደርስ ነገር ሲሆን የክርስቶስ ወንጌል የሞቱና የትንሣኤው ወንጌል ነው።
NOW PLAYING
የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #8 | ትንሣኤ ሁሉን ቻይነትን መሠረት ያደረገ ነው (ክፍል 1)
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.