EPISODE · Mar 25, 2025 · 16 MIN
የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #8 | ትንሣኤ ሁሉን ቻይነትን መሠረት ያደረገ ነው (ክፍል 1)
from Great Truths Podcast (Amharic) · host ምሩቅ ዩሐንስ
የክርስቶስ ትንሣኤ የእምነታችንን ቁልፍ ስፍራ ይይዛል። በክርስቶስ ትንሣኤ ሞት ማመናችን በእግዚአብሔር መታመናችንና በርሱ መተማመናችንን የሚያረጋግጥ ልዩ መገለጫ ነው። ያለ ክርስቶስ ትንሣኤ ክርስቲያናዊ ትምህርቶች ምንነትና ትርጒም አይኖራቸውም። ክርስቶስንም ሆነ የአማኝን ተስፋ ያለ ኢየሱስ አካላዊ ትንሣኤ ለማወጅ መጣር፣ የእምነትን መሠረታዊ እውነት ወደ ሚንድ ደረጃ የሚያደርስ ነገር ሲሆን የክርስቶስ ወንጌል የሞቱና የትንሣኤው ወንጌል ነው።
Embed this episode
NOW PLAYING
የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #8 | ትንሣኤ ሁሉን ቻይነትን መሠረት ያደረገ ነው (ክፍል 1)
0:00
16:19
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.
Frequently Asked Questions
How long is this episode of Great Truths Podcast (Amharic)?
This episode is 16 minutes long.
When was this Great Truths Podcast (Amharic) episode published?
This episode was published on March 25, 2025.
Can I download this Great Truths Podcast (Amharic) episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!