EPISODE · Jun 17, 2024 · 11 MIN
የቡድን ሰባት ሀገራት በአፍሪካ መዋዕለ-ንዋይ እና መሠረተ-ልማት ለማስፋፋት ቃል ገቡ
from ማሕደረ ዜና · host DW
በኢንዱስትሪ የበለጸጉት የቡድን ሰባት ሀገራት ኢትዮጵያን ጨምሮ በሰባት ሀገራት ተግባራዊ የሚደረግ “ኢነርጂ ለአፍሪካ ዕድገት” የተሰኘ መርሐ-ግብር እንደሚጀምሩ ገልጸዋል። “በጠንካራ የአፍሪካ ሀገራት ባለቤትነት” ተግባራዊ ይደረጋል የተባለው ዕቅድ “ዘላቂ፣ የማይበገር እና አካታች ዕድገት እና የኤኮኖሚ ልማት” ለመፍጠር ውጥን አለው። ባለፈው ሣምንት የተካሔደው የቡድን ሰባት ስብሰባ ከአፍሪካ ወደ አውሮፓ የሚደረግ ስደት ላይ ጭምር መክሯል
NOW PLAYING
የቡድን ሰባት ሀገራት በአፍሪካ መዋዕለ-ንዋይ እና መሠረተ-ልማት ለማስፋፋት ቃል ገቡ
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 30, 2026 ·11m
Jun 29, 2026 ·9m
Jun 28, 2026 ·8m
Jun 27, 2026 ·11m
Jun 26, 2026 ·25m
Jun 26, 2026 ·10m