የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት እና በሂደት የሚያስከትለው ጫና episode artwork

EPISODE · Apr 13, 2026

የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት እና በሂደት የሚያስከትለው ጫና

from DW | Amharic - News · host ሰለሞን ሙጬ

ወደብ ተከራይታና ነዳጅ ከዓለም ገበያ ገዝታ የምታስገባው ኢትዮጵያ በአሜሪካ፣ እስራኤል - ኢራን ጦርነት ምክንያት ኢኮኖሚዋ በብርቱ ሊፈተን እንደሚችል በነዳጅ ማቅረብ ዘርፍ የተሠማሩ ሰው ሥጋታቸውን ገለፁ። ጦርነቱ "የዓለም የንግድ ሥርዓትን አዛብቷል" ያሉ አንድ ተንታኝ በበኩላቸዉ"ጦርነቱ ቢቋጭ እንኳን ጉዳቱ ለረጅም ጊዜ የሚቆይ ነው" ብለዋል።

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Apr 13, 2026

Embed this episode

NOW PLAYING

የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት እና በሂደት የሚያስከትለው ጫና

0:00 0:00

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

No similar podcasts found.

Frequently Asked Questions

When was this DW | Amharic - News episode published?

This episode was published on April 13, 2026.

Can I download this DW | Amharic - News episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!