EPISODE · Apr 13, 2026
የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት እና በሂደት የሚያስከትለው ጫና
from DW | Amharic - News · host ሰለሞን ሙጬ
ወደብ ተከራይታና ነዳጅ ከዓለም ገበያ ገዝታ የምታስገባው ኢትዮጵያ በአሜሪካ፣ እስራኤል - ኢራን ጦርነት ምክንያት ኢኮኖሚዋ በብርቱ ሊፈተን እንደሚችል በነዳጅ ማቅረብ ዘርፍ የተሠማሩ ሰው ሥጋታቸውን ገለፁ። ጦርነቱ "የዓለም የንግድ ሥርዓትን አዛብቷል" ያሉ አንድ ተንታኝ በበኩላቸዉ"ጦርነቱ ቢቋጭ እንኳን ጉዳቱ ለረጅም ጊዜ የሚቆይ ነው" ብለዋል።
NOW PLAYING
የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት እና በሂደት የሚያስከትለው ጫና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Apr 21, 2026 ·13m
Apr 19, 2026 ·16m
Apr 17, 2026 ·13m
Apr 13, 2026 ·11m
Apr 11, 2026 ·16m