EPISODE · Jun 12, 2026
የቀጠለው የምርጫ ውጤት ገለጻ እና ኦፌኮ የሰነዘረው ትችት
from DW | Amharic - News · host ሥዩም ጌቱ
ኦፌኮ ምርጫው በመሰረታዊ ግድፈቶች የተሞላ እና የዜጎችን የመምረጥ መብት በነፈገ ሁኔታ የተካሄደ ነው ብሎታል፡፡ ኦፌኮ በተለይም በኦሮሚያ እና በአማራ ክልሎች በጦርነት ምክንያት በሰፊ የገጠር እና የከተማ ዳርቻዎች ተአማኒነት ያለው ምርጫ ማካሄድ አልተቻለም ብሏል፡፡
NOW PLAYING
የቀጠለው የምርጫ ውጤት ገለጻ እና ኦፌኮ የሰነዘረው ትችት
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Apr 21, 2026 ·13m
Apr 19, 2026 ·16m
Apr 17, 2026 ·13m
Apr 13, 2026 ·11m
Apr 11, 2026 ·16m