EPISODE · Apr 2, 2026
የስደተኞች ሰቆቃ የመን እና ሳውዲ አረቢያ ድንበር ላይ
from DW | Amharic - News · host ኢሳያስ ገላው
ከአማራ ክልል ፣በተለይም ከሰሜን እና ደቡብ ወሎ እንዲሁም ከኦሮሞ ብሔረሰብ ልዩ ዞን በርካታ ወጣቶች በየዕለቱ በባህር ይጓዛሉ። የራያ ቆቦ ወረዳ ነዋሪ አቶ ዋሲሁን ምትኩ፣ በየዕለቱ በምንሰማው የልጆቻችን ሞት በሀዘን ላይ ሀዘን እየደረሰብን ነው ይላሉ። የአማራ ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ ወጣቶች ሕጋዊውን መንገድ እንዲጠቀሙ ያሳስባል
Embed this episode
NOW PLAYING
የስደተኞች ሰቆቃ የመን እና ሳውዲ አረቢያ ድንበር ላይ
0:00
0:00
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.
Frequently Asked Questions
When was this DW | Amharic - News episode published?
This episode was published on April 2, 2026.
Can I download this DW | Amharic - News episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!