EPISODE · Apr 2, 2026
የስደተኞች ሰቆቃ የመን እና ሳውዲ አረቢያ ድንበር ላይ
from DW | Amharic - News · host ኢሳያስ ገላው
ከአማራ ክልል ፣በተለይም ከሰሜን እና ደቡብ ወሎ እንዲሁም ከኦሮሞ ብሔረሰብ ልዩ ዞን በርካታ ወጣቶች በየዕለቱ በባህር ይጓዛሉ። የራያ ቆቦ ወረዳ ነዋሪ አቶ ዋሲሁን ምትኩ፣ በየዕለቱ በምንሰማው የልጆቻችን ሞት በሀዘን ላይ ሀዘን እየደረሰብን ነው ይላሉ። የአማራ ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ ወጣቶች ሕጋዊውን መንገድ እንዲጠቀሙ ያሳስባል
NOW PLAYING
የስደተኞች ሰቆቃ የመን እና ሳውዲ አረቢያ ድንበር ላይ
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Apr 21, 2026 ·13m
Apr 19, 2026 ·16m
Apr 17, 2026 ·13m
Apr 13, 2026 ·11m
Apr 11, 2026 ·16m