የስደተኞች ሰቆቃ የመን እና ሳውዲ አረቢያ ድንበር ላይ episode artwork

EPISODE · Apr 2, 2026

የስደተኞች ሰቆቃ የመን እና ሳውዲ አረቢያ ድንበር ላይ

from DW | Amharic - News · host ኢሳያስ ገላው

ከአማራ ክልል ፣በተለይም ከሰሜን እና ደቡብ ወሎ እንዲሁም ከኦሮሞ ብሔረሰብ ልዩ ዞን በርካታ ወጣቶች በየዕለቱ በባህር ይጓዛሉ። የራያ ቆቦ ወረዳ ነዋሪ አቶ ዋሲሁን ምትኩ፣ በየዕለቱ በምንሰማው የልጆቻችን ሞት በሀዘን ላይ ሀዘን እየደረሰብን ነው ይላሉ። የአማራ ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ ወጣቶች ሕጋዊውን መንገድ እንዲጠቀሙ ያሳስባል

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Apr 2, 2026

Embed this episode

NOW PLAYING

የስደተኞች ሰቆቃ የመን እና ሳውዲ አረቢያ ድንበር ላይ

0:00 0:00

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

No similar podcasts found.

Frequently Asked Questions

When was this DW | Amharic - News episode published?

This episode was published on April 2, 2026.

Can I download this DW | Amharic - News episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!