EPISODE · Jan 17, 2026 · 2 MIN
የሱዳን ስደተኞች ብርቱ ሥጋት ተጋርጦባቸዋል፦ ተመድ
from ትኩረት በአፍሪቃ | Deutsche Welle · host DW
በርስ በርስ ጦርነት በምትታመሰው ሱዳን አፋጣኝ የምግብ ርዳታ ባፋጣኝ ካልቀረበ ክምችቱ የፊታችን መጋቢት ወር ማገባደጃ ላይ ሊሟጠጥ እንደሚችል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ይፋ አድርጓል የተመድ ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ኮሚሽነር ፎልከር ቱይርክ ሱዳን ውስጥ ከ50 በላይ የሲቪል ማኅበረሰብ ተወካዮች እና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን አወያይተዋል ።
Embed this episode
NOW PLAYING
የሱዳን ስደተኞች ብርቱ ሥጋት ተጋርጦባቸዋል፦ ተመድ
0:00
2:13
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.
Frequently Asked Questions
How long is this episode of ትኩረት በአፍሪቃ | Deutsche Welle?
This episode is 2 minutes long.
When was this ትኩረት በአፍሪቃ | Deutsche Welle episode published?
This episode was published on January 17, 2026.
Can I download this ትኩረት በአፍሪቃ | Deutsche Welle episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!