EPISODE · Apr 28, 2026
የትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ወቅታዊ መግለጫ
from DW | Amharic - News · host ሥዩም ጌቱ
የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ለሚያዚያ 30 ቀን፣ 2018 ዓ.ም. በተናጥል በ10 ከተሞች ጠርቶ የነበረውን የአደባባይ ሰልፍ መሰረዙን ዐሳወቀ፡፡ ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነትን ከመሰረቱ አራት የፖለቲካ ድርጅቶች አንዱ የሆነው ኢሕአፓ ሰልፉ እንደትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ቅንጅት ወደፊት ቀኑ ተለይቶ እንደሚጠራም ነው ያሳወቀው፡፡
NOW PLAYING
የትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ወቅታዊ መግለጫ
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Apr 21, 2026 ·13m
Apr 19, 2026 ·16m
Apr 17, 2026 ·13m
Apr 13, 2026 ·11m
Apr 11, 2026 ·16m