EPISODE · Jun 12, 2026 · 1H
ዓለም ወደ ባለብዝሃ ወገን የፖለቲካ ስርዓት የምታደርገው ፈጣን ጉዞ
from Sovereignty Sources
''ቻይናን፣ ሩሲያና ህንድ የመሳሰሉ ሀገራት የራሳቸውን አሻራ እያስቀመጡ ነው እየመጡ ያሉት፤ ጠንካራ የሚባል ኢኮኖሚ፣ ሰራዊት፣ ዲፕሎማሲ ገንብተዋል። በተለይ ከግሎባል ሳውዝ ሀገራት ጋር ጠንካራ ግንኙነት እየፈጠሩ ነው — የዓለም አቀፍ ፖለቲካዊ ስርዓት ወደ ባለብዙ ወገን ስርዓት እየተለወጠ እንደሆነ ማየት እንችላለን '' ሲሉ በደብረ ማርቆሰ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህር ደረጄ መለስ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።በዛሬው ፕሮግራማችን የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራማችን በክፍል አንድ የዓለም ባለብዙ ዋልታ የዓለም ስርዓትና የወደፊት ዕጣን በተመለከተ በደብረ ማርቆሰ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህር ደረጄ መለስ ጋር እንቃኛለን። በክፍል ሁለት የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት አገራዊ ፖሊሲዎችን ከአህጉሪቱ የጋራ ፍላጎቶች ጋር የማጣጣም አስፈላጊነትን በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩ አበራ ለሚ ጋር እንዳስሰዋለን።ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
Embed this episode
NOW PLAYING
ዓለም ወደ ባለብዝሃ ወገን የፖለቲካ ስርዓት የምታደርገው ፈጣን ጉዞ
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.