EPISODE · Dec 16, 2025 · 1H
አፍሪካን ከውስጥ ወደ ውጭ መገንባት፡ ባህል፣ ገንዘብ (ምንዛሪ) እና የኃይል ትስስር
from The Rising South
“በእኛ የሥነ ምግባር እሴቶች ላይ በመመሥረት፣ ለህብረተሰቦቻችንና ለኅብረተሰባችን ጥሩ የሆነውንና አስፈላጊ የሆነውን ነገር መከላከል አለብን። በትክክለኛ መረጃ እና በተገቢው ግንኙነት በትክክል መከላከል አለብን። […]የመንግሥት መዋቅር በሽማግሌዎች ላይ እምነት ሊኖረውና ሥልጣንን በአግባቡ መወከል አለበት፤ ዝም ብሎ በስም ብቻ ሳይሆን።” ሲሉ የኢትዮጵያ የሽማግሌዎች ምክር ቤት ሊቀመንበር የሆኑትተስፋጽዮን ደለለው(ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡ በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ባለ ሦስት ክፍል ዝግጅት፣ በመጀመሪያው ክፍል የኢትዮጵያ የሽማግሌዎች ምክር ቤት ሊቀመንበር የሆኑትተስፋጽዮን ደለለው(ዶ/ር) ጋር ባህላዊ የግጭት አፈታት ሥርዓቶች ሰላምን መገንባትና ማንነትን መጠበቅበተመለከተ ሚናቸውን እንቃኛለን፡፡ በሁለተኛውም ክፍል ደግሞ የፓን-አፍሪካ የክፍያ ሥርዓትና እያደገ የመጣውን የኢትዮጵያን የዲጂታል ፋይናንስ ስትራቴጂ ተስፋዎችን ለአፍሪካ የፋይናንስ ሉዓላዊነት ያላቸውን ሚና እንቃኛለን፡፡ በመጨረሻውም ከኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል ዘርፍ በተገኙ ግንዛቤዎች የአፍሪካን የኃይል ተቃርኖ እንመረምራለን ለዚህም በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ አገልገሎት የ 'ኤኤምአይና ስካዳ' ሥራ አስኪያጅ ከአቶ ዘሪሁን አበበ ጋር ባደረነው ውይይት ዳስሰነዋል፡፡ ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
Embed this episode
NOW PLAYING
አፍሪካን ከውስጥ ወደ ውጭ መገንባት፡ ባህል፣ ገንዘብ (ምንዛሪ) እና የኃይል ትስስር
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.