አሜሪካን ጀርመን የሚገኙ ወታደሮቿን የማስወጣት እቅዷ መልዕክትና አንድምታው episode artwork

EPISODE · May 5, 2026

አሜሪካን ጀርመን የሚገኙ ወታደሮቿን የማስወጣት እቅዷ መልዕክትና አንድምታው

from DW | Amharic - News · host ኂሩት መለሰ

ዩናይትድ ስቴትስ ጀርመን የሚገኙ ወደ 5 ሺህ የሚጠጉ ወታደሮቿን እንደምታሳውጣ ባለፈው ሳምንት ማሳወቋ በጀርመን ብሎም በአውሮጳ የሰሞኑ ዐቢይ የመነጋገሪያ ርዕስ ሆኗል። ይህ የአሜሪካን ውሳኔ የጀርመን መራኄ መንግሥት ዋሽንግተን በኢራን ላይ የከፈተችውን ጦርነት ስልት ከተቹ በኋላ ይፋ መደረጉ ጉዳዩ ይበልጥ ትኩረት እንዲስብ አድርጓል።

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published May 5, 2026

Embed this episode

NOW PLAYING

አሜሪካን ጀርመን የሚገኙ ወታደሮቿን የማስወጣት እቅዷ መልዕክትና አንድምታው

0:00 0:00

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

No similar podcasts found.

Frequently Asked Questions

When was this DW | Amharic - News episode published?

This episode was published on May 5, 2026.

Can I download this DW | Amharic - News episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!