EPISODE · May 5, 2026
አሜሪካን ጀርመን የሚገኙ ወታደሮቿን የማስወጣት እቅዷ መልዕክትና አንድምታው
from DW | Amharic - News · host ኂሩት መለሰ
ዩናይትድ ስቴትስ ጀርመን የሚገኙ ወደ 5 ሺህ የሚጠጉ ወታደሮቿን እንደምታሳውጣ ባለፈው ሳምንት ማሳወቋ በጀርመን ብሎም በአውሮጳ የሰሞኑ ዐቢይ የመነጋገሪያ ርዕስ ሆኗል። ይህ የአሜሪካን ውሳኔ የጀርመን መራኄ መንግሥት ዋሽንግተን በኢራን ላይ የከፈተችውን ጦርነት ስልት ከተቹ በኋላ ይፋ መደረጉ ጉዳዩ ይበልጥ ትኩረት እንዲስብ አድርጓል።
Embed this episode
NOW PLAYING
አሜሪካን ጀርመን የሚገኙ ወታደሮቿን የማስወጣት እቅዷ መልዕክትና አንድምታው
0:00
0:00
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.
Frequently Asked Questions
When was this DW | Amharic - News episode published?
This episode was published on May 5, 2026.
Can I download this DW | Amharic - News episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!