በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ከሽምደዳ ባሻገር ተግባራዊ ክንዋኔዎችን ታሳቢ የማድረግ አንድምታዎች episode artwork

EPISODE · Aug 8, 2026 · 1H

በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ከሽምደዳ ባሻገር ተግባራዊ ክንዋኔዎችን ታሳቢ የማድረግ አንድምታዎች

from Sovereignty Sources

''ለእውቀት መማርና ለፈተና መማር የተለያዩ ነገሮች ናቸው። ለፈተና የሚማር ሰው ያነባል፣ ለአጭር ጊዜ ያስታውሳል ከዚያ ይረሳል። ለእውቀት የምትማር ከሆነ አንደኛ የተማርከውን ነገር አትረሳውም፣ ዋናው ግብህም የተሻለ ውጤት ማሰመዝገብ ሳይሆን ወጥተህ ከምትሰራው ነገር ጋር እያቆራኘህ ለመተግበር ነው —በትምህርት ስርዓቱ እንደ ሩሲያ ካሉ ሀገራት ተሞክሮ መውሰድ መልካም ነገር ነው - ሲሉ በመቱ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ስርዓት መምህርና ተመራማሪው ቴዎድሮስ አስማረ ለስፑትኒክ አፍሪካ አስረድተዋል።''በዛሬው ፕሮግራማችን በዋነኛነት በተግባር መማርን መሠረት በማድረግ በኢትዮጵያ የጎለበተ ተግባራዊ የትምህርት ሥርዓት ስለመገንባት በመቱ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ስርዓት መምህርና ተመራማሪው ቴዎድሮስ አስማረ ጋር እንወያያለን። ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Aug 8, 2026

Embed this episode

NOW PLAYING

በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ከሽምደዳ ባሻገር ተግባራዊ ክንዋኔዎችን ታሳቢ የማድረግ አንድምታዎች

0:00 1:00:04

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of Sovereignty Sources?

This episode is 1 hour and 0 minutes long.

When was this Sovereignty Sources episode published?

This episode was published on August 8, 2026.

Can I download this Sovereignty Sources episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!