በባለብዙ ወገን ዓለም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የወደፊት እጣፈንታ episode artwork

EPISODE · Apr 15, 2026 · 1H

በባለብዙ ወገን ዓለም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የወደፊት እጣፈንታ

from Sovereignty Sources

'' የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በተለይ ከጎርጎሮሲያኑ 2000 ወዲህ ከፍተኛ ችግሮች እየገጠሙት ይገኛል — የተቋቋመበትን የዓለም አቀፍ ሰላምና ድኅንነትን የማስፈን ተግባር በተቋቋመበት ዓለማ አስጠብቆ እየሄደ ነው ለማለት አዳጋች ነው። ስለዚህ ባለብዘ ወገን ስርዓት እየተፈጠረ ባለበት ዓለም ተገዳዳሪ አየሆኑ የመጡ ሀገራትን ያካተተ፣ ድምፃቸውንም የሚያስተጋባ መሆን አለበት'' - ሲሉ በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ክፍል መምህሩ ጃራ ሳሙኤል ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቆይታ ተናግረዋል። ሶቨርኒቲ ሶርስስ በዛሬው መርሃ ግብሩ በክፍል አንድ ዓለም ከነጠላ የፖለቲካ ስርዓትና አስተዳደር ወደ ባለብዙ ወገን ስርዓት እየተሸጋገረች ባለችበት በዚህ ወቅት የዓለም ሀገራትን በአንድ አቅፎ የያዘው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቀጣይ እጣፈንታ ምን ሊመስል ይችላል የሚለውን ጉዳይ በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ክፍል መምህሩ ጃራ ሳሙኤል ጋር ዳሰነዋል።በክፍል ሁለት በቅርብ ወደ ትግበራ የገባው የሰው አልባ ፖሊስ ጣቢያ ወይም ‘ስማርት ፖሊስ ስቴሽን ጉዳይ ኢንስፔክተር አንድነት ሲሳይ፤ በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የቴክኖሎጂ ኦፕሬሽን ዋና ክፍል ኃላፊ አጠቃላይ ቅኝት ያደርጉልናል፡፡  ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Apr 15, 2026

Embed this episode

NOW PLAYING

በባለብዙ ወገን ዓለም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የወደፊት እጣፈንታ

0:00 1:00:00

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of Sovereignty Sources?

This episode is 1 hour and 0 minutes long.

When was this Sovereignty Sources episode published?

This episode was published on April 15, 2026.

Can I download this Sovereignty Sources episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!