EPISODE · May 5, 2026
በምርጫ ቅስቀሳ ተግዳሮት ገጠመን ያሉ ተፎካካሪ ፓርቲዎች በደቡብ ወሎ ዞን
from DW | Amharic - News · host ኢሳያስ ገላው
በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ በደቡብ ወሎ ዞን የሚሳተፉ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች፤ ገዢው ፓርቲ የመንግሥት መዋቅርን በመጠቀም እያደረሰብን ያለው ተጽዕኖ እና በአካባቢው ያለው የጸጥታ ስጋት ለምርጫ ቅስቀሳ ሥራችን እንቅፋት ሆኖብናል አሉ። ፓርቲዎቹ ይህ የምርጫውን ታማኝነት ጥያቄ ውስጥ የሚከተዉ ነዉ ብለዋል።
Embed this episode
NOW PLAYING
በምርጫ ቅስቀሳ ተግዳሮት ገጠመን ያሉ ተፎካካሪ ፓርቲዎች በደቡብ ወሎ ዞን
0:00
0:00
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.
Frequently Asked Questions
When was this DW | Amharic - News episode published?
This episode was published on May 5, 2026.
Can I download this DW | Amharic - News episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!