EPISODE · Jun 4, 2024 · 39 MIN
ብሔራዊ ምክክር ዓላማዉና ገቢራዊነቱ በኢትዮጵያ-ቃለ መጠይቅ
from ማሕደረ ዜና · host DW
አቶ ባይሳ ዋቅወያ የቀድሞ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዲፕሎማት፣ የሕግ ባለሙያ ናቸዉ።የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምክክር መጀመሪያ ሲዘጋጅም እንደ ባለሙያ ተሳታፊ ነበሩ።«ኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ ታሪክ ባለቤት፣ የሊግ ኦፍ ኔሽን፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መሥራች ሐገር ሆና ለምንድነዉ ኢትዮጵያዉያን አንድ ሐገረ-ብሔር መፍጠር ያልቻልነዉ?---ለምድነዉ ተከታታይ መንግሥታት ይኸን ነገር ሰርተዉበት አንድ የሆነ ሐገራዊ ማንነትን እንድንፈጥር አላስቻሉንም---» ይላሉ
NOW PLAYING
ብሔራዊ ምክክር ዓላማዉና ገቢራዊነቱ በኢትዮጵያ-ቃለ መጠይቅ
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 23, 2026 ·24m
Jun 23, 2026 ·9m
Jun 22, 2026 ·17m
Jun 22, 2026 ·9m
Jun 21, 2026 ·6m
Jun 20, 2026 ·3m