EPISODE · Jul 6, 2026 · 12 MIN
DW Amharic የሰኔ 29 ቀን 2018 የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
የትግራይ ክልል ባለሥልጣናት የ15 ዓመት አዳጊዎችን ጨምሮ ሲቪል ሰዎችን እያፈኑ በግዳጅ ለውትድርና በመመልመል ላይ እንደሚገኙ ሒውማን ራይት ዎች ወነጀለ። በሱዳን እየተካሔደ በሚገኘው ጦርነት በስድስት ወራት ብቻ 330 ሕጻናት መገደላቸውን የተባበሩት መንግሥታት የሕጻናት መርጃ ድርጅት አስታወቀ። ሐማስ የጋዛን መንግሥታዊ መዋቅር መፍረሱን አስታወቀ። የዩክሬን ጦር ኦምስክ በተባለ ግዙፉ የሩሲያ የነዳጅ ማጣሪያ ላይ ጥቃት ፈጸመ። ለጀርመን ለሚቀጥለው ዓመት የ555.4 ቢሊዮን ዩሮ ረቂቅ በጀት ጸደቀ። ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ ከኢራን ጋር ከሥምምነት ላይ ካልደረሰች አገራቸው የጀመረችውን ጦርነት "እንጨርሰዋለን" ሲሉ ዛቱ
NOW PLAYING
DW Amharic የሰኔ 29 ቀን 2018 የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jul 6, 2026 ·14m
Jul 6, 2026 ·15m
Jul 3, 2026 ·22m
Jul 2, 2026 ·26m
Jul 1, 2026 ·18m
Jun 30, 2026 ·19m