EPISODE · Jul 28, 2025 · 30 MIN
ገዳይ ግን ቀድመው የሚከላከሉት፦ የኢትዮጵያ ትግል ከጉበት በሽታ ጋር
from Sovereignty Sources
“ባለን መረጃ መሠረት የጉበት በሽታ ከባድ ችግር ነው። ምናልባት ተኝቶ ህክምና ከሚገቡት 12% የሚሆኑ ታካሚዎች ከጉበት በሽታ ቫይረስ ጋር የሚዛመዱ ሲሆን በሆስፒታል ውስጥ የሟቾችን መጠን በተመለከተ 30 ወይም 31% ሟቾች በቀጥታ ከጉበት በሽታ ቫይረስ ጋር የተገናኙ ናቸው።” በዚህ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም፣ አቅራቢው የዓለም የጉበት በሽታ ቀንን መሠረት በማድረግ በዓለም ላይ ገዳይ ከሆኑ ተላላፊ በሽታዎች አንዱ ስለሆነው የጉበት በሽታ እና ቫይረሱን ለማጥፋት ኢትዮጵያ እያደረገች ስላለችው ትግል ለመወያየት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የጨጓራ እና ሄፓቶሎጂስት ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ረዘነ በርሄን ጋብዟቸዋል።
Embed this episode
NOW PLAYING
ገዳይ ግን ቀድመው የሚከላከሉት፦ የኢትዮጵያ ትግል ከጉበት በሽታ ጋር
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.