EPISODE · Jul 2, 2025 · 30 MIN
ነገን ሁነኛ የኃይል አቅርቦት ማዕከል መሆን፦ የኢትዮጵያ የኤክትሪክ ኃይል ህልምና ቀጠናዊ ዕድገት
from Sovereignty Sources
ኢትዮጵያ እንደ ጁቡቲ እና ሱዳን ላሉ ጎረቤት ሀገራት የኤሌክትሪክ ኃይል ታቀርባለች። ወደ ታዛንያም የሙከራ አቅርቦቱ ተጀምሯል — ሀገሪቷ የብሪክስ አባል እንደመሆኗ ከዚህ የላቀ የኃይል አቅርቦት ለማድረስ ትተጋለች።የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም በዛሬው መርሃ ግብሩ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከቀጠናዊ ሀገራት ጋር ያለው ትብብርና የጋራ ዕድገት፣ በዘርፉ ከብሪክስ አገራት በተለይም ሩሲያ ጋር ስላለ ትብብርና አጋርነት በጥልቀት ለመወያየት ሞገስ መኮንን፣ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮርፖሬት ኮሚኒኬሽን መምሪያ ዳይሬክተርን ጋብዟቸዋል።
Embed this episode
NOW PLAYING
ነገን ሁነኛ የኃይል አቅርቦት ማዕከል መሆን፦ የኢትዮጵያ የኤክትሪክ ኃይል ህልምና ቀጠናዊ ዕድገት
0:00
30:00
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
Frequently Asked Questions
How long is this episode of Sovereignty Sources?
This episode is 30 minutes long.
When was this Sovereignty Sources episode published?
This episode was published on July 2, 2025.
Can I download this Sovereignty Sources episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!