EPISODE · Oct 21, 2025 · 1H
ነገን ማልማት፡ የግብርና ትራንስፎርሜሽን በኢትዮጵያ
from The Rising South
“ግብርና ላይ የተመሰረተ የወጣቶች የስራ እድል እየፈጠርን ነው፡፡ በትንሽ ገንዘብ በጣም ብዙ ወጣት ነው ስራ የምናስይዘው፡፡ ወደ 611 ሺ ወጣት ነው ስራ ልናስይዝ በ 5 ዓመት ውስጥ ፈንድ የወሰድነው፡፡ አንዱን ዓመት አጠናቀናል፡፡ ከዚህ ውስጥ 80 በመቶው ደግሞ ሴቶች ናቸው፡፡” ሲሉ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ም/ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬው ተገኘ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ላይ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ም/ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬው ተገኘ (ዶ/ር) ጋር ፈጠራ፣ ቴክኖሎጂ እና የፖሊሲ ለውጥ አነስተኛ ይዞታ ያላቸውን አርሶ አደሮች እርሻዎች እንዴት የብሔራዊ ዕድገት ሞተሮች ሊያደርጋቸው እንደሚችል እንመለከታለን። ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፐሮግራሙን ያዳምጡ:
Embed this episode
NOW PLAYING
ነገን ማልማት፡ የግብርና ትራንስፎርሜሽን በኢትዮጵያ
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.