EPISODE · Jul 18, 2025 · 1H
ታላቁ ኔልሰን ማንዴላ ሲታወሱ ፦ የኢትዮጵያ ሚና በአፍሪካ የነፃነት ጮራ
from Sovereignty Sources
"ኢትዮጵያ በነጻነት ፋና ወጊነት አፍሪካን ነፃ የማውጣት ትልቅ ሚናን ተጫውታለች። በ1960ዎቹ ለነፃነት የሚደረግ ትግልን ደግፋለች — ማንዴላ በድፍረት የአፓርታይድ አገዛዝን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ባይታገል፣ የነፃነት ጮራ ለመፈንጠቅ ያለእርሱ ነገሮች ትንሽ ይከብዱ ነበር - ሲሉ የታሪክ ምሁሩ ፕ/ር አህመድ ዘካሪያ ተናግረዋል።"በዚህ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፖድካስት አቅራቢው የማንዴላ ዓለምአቀፍ ቀንን መሠረት አድርጎ በበርካታ ጉዳዮች ከታሪክ ምሁሩ ፕሮፈሰር አህመድ ዘካሪያ እና የፓን አፍሪካኒዝም አቀንቃኙ ጆሴፍ ኒዲኩሙኪዛ ጋር ተወያይቷል።
Embed this episode
NOW PLAYING
ታላቁ ኔልሰን ማንዴላ ሲታወሱ ፦ የኢትዮጵያ ሚና በአፍሪካ የነፃነት ጮራ
0:00
1:00:00
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
Frequently Asked Questions
How long is this episode of Sovereignty Sources?
This episode is 1 hour and 0 minutes long.
When was this Sovereignty Sources episode published?
This episode was published on July 18, 2025.
Can I download this Sovereignty Sources episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!