EPISODE · Aug 11, 2025 · 1H
ኢትዮጵያ - ለተመራማሪዎች የተፈጥሮ ቤተ- ሙከራነት ለምን ተመራጭ ሆነች?
from Sovereignty Sources
'የመሬት መንቀጥቀጥ ብዙ ቦታዎች ላይ ቢፈጠርም በአብዛኛው ከባህር ወይም ከውቅያኖስ በታች የሚፈጠር ነው፡፡ አትላንቲክ ውስጥ አለ፣ ህንድ ውቅያኖስ ውስጥ አለ፣ ልዩ ልዩ ቦታ አለ፡፡ በደንብ ግን የመፈጠሩ ሂደት የሚታየው ኢትዮጵያን ጨምሮ የምስራቅ አፍሪካ ሰምጥ ሸለቆ አካባቢ ነው ።'' የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም በዛሬው መሠናዶው በርዕደ መሬት እና ተያያዥ ጉዳዮች ሙያዊ ሃሳባቸውን እንዲያጋሩን በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጂኦ ፊዚክስ፣ ስፔስ ሳይንስና አስትሮኖሚ ተቋም ተመራማሪ ተባባሪ ፕሮፌሰር ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር) ጋብዟቸዋል።
Embed this episode
NOW PLAYING
ኢትዮጵያ - ለተመራማሪዎች የተፈጥሮ ቤተ- ሙከራነት ለምን ተመራጭ ሆነች?
0:00
1:00:12
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
Frequently Asked Questions
How long is this episode of Sovereignty Sources?
This episode is 1 hour and 0 minutes long.
When was this Sovereignty Sources episode published?
This episode was published on August 11, 2025.
Can I download this Sovereignty Sources episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!