ኢትዮጵያ '' የምስራቅ አፍሪካ ዓይን '' ፡ ቀጠናውን የማስተሳሰር እና የማስተባበር ሚናዋ ሲገለጥ episode artwork

EPISODE · Nov 18, 2025 · 1H

ኢትዮጵያ '' የምስራቅ አፍሪካ ዓይን '' ፡ ቀጠናውን የማስተሳሰር እና የማስተባበር ሚናዋ ሲገለጥ

from Sovereignty Sources

''በምስራቅ አፍሪካ ቀጠና ያሉ ሀገራት የሚጋሯቸው በርካታ ጉዳዮቾ ያሏቸው ሲሆኑ እንደ ማኅበረሰባዊነት፣ ቀጠናዊነት፣ ቋንቋና ባህል ያሉት ተጠቃሾች ናቸው —ኢትዮጵያ በታሪክ በቀጠናው እንዲሁም ከዛም ባለፈ አዎንታዊ ሚናን በመጫወት የምትታወቅ ሀገር ናት ሲሉ '' የውጭ ጉዳዮች ኢንስቲትዩት ምክትል ዳይሬክተር አብዲ ዘነበ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። አክለውም፡ ''በቀጠናው እየጎለበቱ ያሉ በርካታ ልማቶች ይገኛሉ። ቁልፍ የሚባል የለውጥ ሽግግርም እያደረገ ነው። እናም የውደፊቱ ብሩህ እንደሚሆን በእርግጠኝነት እናምናለን - ብለዋል''  ሁለት ርዕሰ ጉዳዮችን በምንዳስስበት የዛሬው ፕሮግራማችን በመጀመሪያው ክፍል በምስራቅ አፍሪካ በተለይም በአፍሪካ ቀንድ የጋራ ፖሊሲዎችና የወደፊት ዕይታዎች ዙሪያ የእርስ በርስ ትስስርና ትብብርን መፍጠርና በቀጠናው የኢትዮጵያን ቁልፍ ሚና በተመለከተ ከውጭ ጉዳዮች ኢንስቲትዩት ምክትል ዳይሬክተር አብዲ ዘነበ (ዶ/ር) ጋር በጥልቀት እንዳስሳለን። የአፍሪካ ሀገራት ለዘመናት ከተጫናቸው የውጪ አካላት ቁጥጥር ለመላቀቅ የራሳቸውን ነፃ ፖሊሲዎች መገንባት አለባቸው በሚል ነዋሪነቷን ታንዛንያ ካደረገችው ደራሲና መምህር ሚስ ሼቮን ፎርድ ጋር ያደረግነው ቆይታም በዚሁ ፕሮግራም የምንዳስሰው ሌላኛው ዐቢይ ጉዳያችን ነው። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን  ያዳምጡ:

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Nov 18, 2025

Embed this episode

Ready to play

ኢትዮጵያ '' የምስራቅ አፍሪካ ዓይን '' ፡ ቀጠናውን የማስተሳሰር እና የማስተባበር ሚናዋ ሲገለጥ

0:00 1:00:00

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of Sovereignty Sources?

This episode is 1 hour and 0 minutes long.

When was this Sovereignty Sources episode published?

This episode was published on November 18, 2025.

Can I download this Sovereignty Sources episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!