EPISODE · Aug 5, 2025 · 30 MIN
ኢትዮጵያን እንቃኛት፡ የእምቅ ብዝሃ ህይወት እና የአካባቢ ጥበቃ ተምሳሌት
from Sovereignty Sources
"ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ የብዝሃ ህይወት ምንጭ ከሆኑ ሀገራት መካከል አንዷ ነች። ለዚህም ከ125 ሜትር የባህር ወለል በታች፣ ዳሎል እስከ ከፍተኛው የተራራ ጫፍ ወይም 4620 ሜትር የሚረዝመው ራስ ዳሽን ተራራ በአብነት ይጠቀሳሉ። በደን ብዝሃ ህይወት ረገድ በርካታ የዱር እንስሳት፣ እፅዋት፣ አዕዋፋት እና ሌሎቹ ሀገሪቷን ልዩ እንድትሆን አድርገዋታል።”በዚህ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም አቅራቢው የዱር እንስሳትን እና ቱሪዝምን የሚደግፍ የኢትዮጵያ ከፍተኛ የብዝሃ ህይወት እና አረንጓዴ እድገት እንዲሁም ተያያዥ ጉዳዮች ለመወያየት የብዝሃ ህይወትና አካባቢ ጥበቃ አማካሪው ስሜነህ አድማሱን ጋብዟቸዋል።
Embed this episode
NOW PLAYING
ኢትዮጵያን እንቃኛት፡ የእምቅ ብዝሃ ህይወት እና የአካባቢ ጥበቃ ተምሳሌት
0:00
30:00
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
Frequently Asked Questions
How long is this episode of Sovereignty Sources?
This episode is 30 minutes long.
When was this Sovereignty Sources episode published?
This episode was published on August 5, 2025.
Can I download this Sovereignty Sources episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!