EPISODE · Jan 20, 2026 · 12 MIN
የዓለም ዜና፤ ጥር 12 ቀን 2018 ማክሰኞ
from የዓለም ዜና · host DW
--የአውሮጳ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ፎን ደር ሌየን ህብረቱ ግሪንላንድ ውስጥ “ግዙፍ” መዋዕለ ንዋይ ለማፍሰስ ማቀዱን ተናገሩ። ኮሚሽነርዋ ይህን የተናገሩት ትራምፕ የአርክቲክ ውቅያኖስ ደህንነትን ለማስጠበቅና ግሪንላንድን ለመጠቅለል ዛቻ እያደረሱ ባለበት በአሁኑ ወቅት ነዉ።--የግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ ኧል ሲሲ ዳቮስ ስዊዘርላንድ ላይ እየተካሄደ ባለዉ የዓለም ኤኮኖሚ ጉባኤ ጎን ለጎን ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ተገናኝተዉ እንደሚነጋገሩ አስታወቁ።--ሩሲያ በዩክሬይን መዲና ኪየቭ ላይ ባደረሰችዉ የአየር ላይ ጥቃት በሺዎች የሚቆጠሩ የመኖሪያ ህንፃዎች የኤሌትሪክ ኃይልና የውኃ አቅርቦት ተቋረጠ።
NOW PLAYING
የዓለም ዜና፤ ጥር 12 ቀን 2018 ማክሰኞ
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 26, 2026 ·25m
Jun 25, 2026 ·24m
Jun 24, 2026 ·17m
Jun 23, 2026 ·24m
Jun 22, 2026 ·13m
Jun 22, 2026 ·17m