የአፍሪካ አህጉራዊ የካሳ ጥያቄ ፡ የቅኝ ግዛት ዘመኑን በደል ምን ሊክሰው ይችላል ? episode artwork

EPISODE · Nov 27, 2025 · 1H

የአፍሪካ አህጉራዊ የካሳ ጥያቄ ፡ የቅኝ ግዛት ዘመኑን በደል ምን ሊክሰው ይችላል ?

from The Rising South

“ገንዘብ እጅግ ጥሩ ያልሆነ የካሳ ዓይነት ይመስለኛል። የአውሮፓ አፍሪካን የመቆጣጠር ጥቅም፣ ከቅኝ ግዛት፣ ከአዲሱ ቅኝ ግዛት እና ከባርነት የተገኘው፣ ዘላቂ ችግር ነው። ስለዚህ፣ የካሳው ጥቅምም እንዲሁ ዘላቂ መሆን አለበት ብዬ አስባለሁ።[…]የቀድሞ ጨቋኞች በአህጉሪቱ ላይ የአንድነት መሠረተ ልማቶችን መገንባት አለባቸው። ይህ ማለት እንደ ካሳ ፣ መላውን አፍሪካ ከምዕራብ እስከ ምሥራቅ አፍሪካ የሚያገናኝ የባቡር ሐዲድ መገንባት አለበት።[...] ይህ አፍሪካ ዛሬ ከምናደርገው በበለጠ መልኩ በውስጥዋ ውጤታማ ንግድ እንድትፈጽም ያስችላታል።” ሲሉ የፓን-አፍሪካኒዝም አቀንቃኝ እና አማካሪ ካባላ ጆን ካባላ ጆን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡ በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ፣ በመጀመሪያው ክፍል የፓን-አፍሪካኒዝም አቀንቃኝና አማካሪ ከሆኑት ከካባላ ጆን ጋር በመሆን የአፍሪካን አህጉራዊ የካሳ ጥያቄ ፖለቲካዊ፣ ሞራላዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተገቢነት ተወያይተናል ፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ስላለው የዲጂታል ፋይናንስ ለውጥ እና እድገት እንዲሁም አሳታፊነት የኢትዮ-ኢንክሉሲቭ ፋይናንስ ቴክኖሎጂ አ.ማ. ዋና ሥራ አስፈጻሚ ከሆኑት ከአቶ አዋሽ ባቴ፣ እና የአሪፍፔይ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ረድኤት ጽጌብርሃን ጋር ያደረገነው ቆይታ በሁለተኛው ክፍል ተዳስሷል፡፡  ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ 

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Nov 27, 2025

Embed this episode

NOW PLAYING

የአፍሪካ አህጉራዊ የካሳ ጥያቄ ፡ የቅኝ ግዛት ዘመኑን በደል ምን ሊክሰው ይችላል ?

0:00 1:00:00

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

No similar podcasts found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of The Rising South?

This episode is 1 hour and 0 minutes long.

When was this The Rising South episode published?

This episode was published on November 27, 2025.

Can I download this The Rising South episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!