የአፍሪካ ከተሞች አዳዲስ ገፅታዎች episode artwork

EPISODE · Feb 5, 2026 · 1H

የአፍሪካ ከተሞች አዳዲስ ገፅታዎች

from Sovereignty Sources

''የአፍሪካን የወደፊት ራዕይ አሻግረን ስንመለከት፣ ያልተበረዘና ሀገር በቀል እውቀትም የተካተተበት አስተሳሰብ ሊኖረን ይገባል - አንዳንድ የአፍሪካ ሀገራት አዲስ አበባን ጨምሮ በመሠረተ ልማት ግንባታዎችና ራሳቸውን ዲጂቲላይዝድ በማድረግ ሂደት በምርጥነት የሚጠቀሱ ናቸው'' ሲሉ የምህንድስና ባለሙያው ምንተስኖት ታምሩ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል። ሦስት ጉዳዮችን በምንቃኝበት የዛሬው ፕሮግራማችን በክፍል አንድ የአፍሪካ ከተሞች በመሠረተ ልማቶች ዲጂታላይዝ በማድረግ አዳዲስ ገፅታዎች እንዲይዙ የሚደረገውን ጥረት ከምህንድስና ባለሙያው ምንተስኖት ታምሩ ጋር ቃኝተነዋል። በክፍል ሁለት በኮንስትራክሽን ዘርፍ ህንድ ከአፍሪካ ጋር ያላትን ትብብርና እንደ ብሪክስ አባልነቷ ያላትን ሚናን በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር አኒል ኩመር ሬይ ጋር ዳሰነዋል። በሦስተኛው ክፍል ደግሞ በአፍሪካ ለተሰጥዖዎች የሚሰጥ ዝቅተኛ ዋጋን በማሰወገድ ረገድ አህጉሪቷ እንዴት መትጋት እንዳለባት ናይጄሪያዊው የፊልም ባለሙያና የፓን አፍሪካ አቀንቃኝ ጆንቦስኮል ፖል አሞጎር ሀሳባቸውን አጋርተውናል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራሙን ያዳምጡ:

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Feb 5, 2026

Embed this episode

NOW PLAYING

የአፍሪካ ከተሞች አዳዲስ ገፅታዎች

0:00 1:00:00

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of Sovereignty Sources?

This episode is 1 hour and 0 minutes long.

When was this Sovereignty Sources episode published?

This episode was published on February 5, 2026.

Can I download this Sovereignty Sources episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!