የአፍሪካ ፀሃይን እንደአማራጭ የኃይል ምንጭ የመጠቀም ጅምሮች episode artwork

EPISODE · Feb 3, 2026 · 1H

የአፍሪካ ፀሃይን እንደአማራጭ የኃይል ምንጭ የመጠቀም ጅምሮች

from Sovereignty Sources

''ሞሮኮ በፀሃይ ኃይል ዘርፍ በአፍሪካ የምትመራ ሀገር ናት። በዚህ ረገድ ኢትዮጵያ በንፅፅር ወደኃላ ካሉ ሀገራት መካከል ነው የምትመደበው። ይሁንና ከሶላር ፓነል ኃይል ለመጨመር አበረታች እቅዶች አሉ። ለምሳሌ የመተሃራ ፓነል ፕሮጀክት አለ፣ ወደ 500 ሜጋ ዋት እንዲያመነጩ የታቀዱ ከ8 በላይ ፕሮጀክቶች አሉ'' ሲሉ ንዋይመድህን አበራ (ዶ/ር)፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፊዚክስ ተባባሪ ፕሮፌሰር ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።  ሁለት ጉዳዮችን በምንዳስስበት ፕሮግራማችን በክፍል አንድ የኃይል አቅም መጠንን ለማስፋፋት የፀሃይ ኃይልን እንደ አማራጭ ምንጭ መጠቀምን ጉዳይ ከንዋይመድህን አበራ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፊዚክስ ተባባሪ ፕሮፌሰር ጋር ቃኝተነዋል። በሁለተኛው ክፍል ደግሞ ለአፍሪካ ውኃ መፍትሔዎችን ለመፍጠር የውኃ መሠረተ ልማትን በገንዘብ መደገፍ(ፋይናንስ) ማድረግ በተመለከተ በመሬትና ውኃ ኃብት ማዕከል ምክትል ዳይሬክተር ጠና አላምረው (ዶ/ር) ጋር ተወያይተናል።ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራሙን  ያዳምጡ:

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Feb 3, 2026

Embed this episode

NOW PLAYING

የአፍሪካ ፀሃይን እንደአማራጭ የኃይል ምንጭ የመጠቀም ጅምሮች

0:00 1:00:00

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of Sovereignty Sources?

This episode is 1 hour and 0 minutes long.

When was this Sovereignty Sources episode published?

This episode was published on February 3, 2026.

Can I download this Sovereignty Sources episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!