EPISODE · Jul 10, 2025 · 30 MIN
የአፍሪካ የመጪው ዘመን ድል፦ የሥራ ፈጠራ ለወጣቶች እና የግብርና አቢዮት
from Sovereignty Sources
በአፍሪካ ሰፊ የህዝብ ቁጥር የሚይዘው ወጣቱን የህብረተሰብ ክፍል ከሥራ አጥነት ለማላቀቅ መንግስታት አዳዲስ የሥራ ፈጠራዎችን ሊያበረታቱ እንደሚገባ ይታመናል። ሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም በዛሬው መርሃ ግብሩ ስለአፍሪካ አህጉር የሥራ ፈጠራ እና የሀገራት የጋራ ቅንጅት በጥልቀት ለመወያየት የኢትዮጵያ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል አህመድን ጨምሮ ሌሎች የአህጉሪቱ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችን ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 2 በተካሄደው በ3ኛው የአፍሪካ የሥራ ፈጠራ ጉባኤ ላይ አነጋግሯቸዋል።
Embed this episode
NOW PLAYING
የአፍሪካ የመጪው ዘመን ድል፦ የሥራ ፈጠራ ለወጣቶች እና የግብርና አቢዮት
0:00
30:00
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
Frequently Asked Questions
How long is this episode of Sovereignty Sources?
This episode is 30 minutes long.
When was this Sovereignty Sources episode published?
This episode was published on July 10, 2025.
Can I download this Sovereignty Sources episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!