የአርበኞች ድል መታሰቢያ እና የዛሬው ትውልድ ለሕብረት ያለው አቋም episode artwork

EPISODE · May 5, 2026

የአርበኞች ድል መታሰቢያ እና የዛሬው ትውልድ ለሕብረት ያለው አቋም

from DW | Amharic - News · host ሰለሞን ሙጬ

የጥንት ኢትዮጵያዊያን አርበኞች ድል 85 ኛው ዓመት መታሰቢያ በዛሬዉ ዕለት ታስቦ ዉሏል። ሚያዚያ 27 ኢትዮጵያውያን የፋሽስት ወረራን በሕብረትና በአርበኝነት ተጋድሎ የቀለበሱበት ቀን ነው። ይህ ድል ኢትዮጵያውያን ላይ ከፍተኛ ውድመት፣ እልቂት ከደረሰ እና መስዋዕትነት ከተከፈለ በኋላ የተገኘ ነዉ።

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published May 5, 2026

Embed this episode

NOW PLAYING

የአርበኞች ድል መታሰቢያ እና የዛሬው ትውልድ ለሕብረት ያለው አቋም

0:00 0:00

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

No similar podcasts found.

Frequently Asked Questions

When was this DW | Amharic - News episode published?

This episode was published on May 5, 2026.

Can I download this DW | Amharic - News episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!