EPISODE · May 5, 2026
የአርበኞች ድል መታሰቢያ እና የዛሬው ትውልድ ለሕብረት ያለው አቋም
from DW | Amharic - News · host ሰለሞን ሙጬ
የጥንት ኢትዮጵያዊያን አርበኞች ድል 85 ኛው ዓመት መታሰቢያ በዛሬዉ ዕለት ታስቦ ዉሏል። ሚያዚያ 27 ኢትዮጵያውያን የፋሽስት ወረራን በሕብረትና በአርበኝነት ተጋድሎ የቀለበሱበት ቀን ነው። ይህ ድል ኢትዮጵያውያን ላይ ከፍተኛ ውድመት፣ እልቂት ከደረሰ እና መስዋዕትነት ከተከፈለ በኋላ የተገኘ ነዉ።
Embed this episode
NOW PLAYING
የአርበኞች ድል መታሰቢያ እና የዛሬው ትውልድ ለሕብረት ያለው አቋም
0:00
0:00
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.
Frequently Asked Questions
When was this DW | Amharic - News episode published?
This episode was published on May 5, 2026.
Can I download this DW | Amharic - News episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!