የ "ሰላም ለኢትዮጵያ" ጥምረት ራሱን ከምርጫ ለማግለል የሚገደድበት ኹኔታ መኖሩን ገለጸ episode artwork

EPISODE · Apr 18, 2026

የ "ሰላም ለኢትዮጵያ" ጥምረት ራሱን ከምርጫ ለማግለል የሚገደድበት ኹኔታ መኖሩን ገለጸ

from DW | Amharic - News · host ሰለሞን ሙጬ

ስምንት ክልላዊ የፖለቲካ ድርጅቶችን ያሰባሰበው "ሰላም ለኢትዮጵያ" የተባለው ጥምረት፣ በጥምረቱ ላይ ደረሱ ያላቸው ጥሰቶችና ችግሮች በአስቸኳይ መፍትሔ ካልተሰጣቸው ራሱን ከምርጫ ለማግለል እንደሚገደድ ገለፀ። ጥምረቱ ዓርብ ባወጣው መግለጫ በአባሎቹ፣ በደጋፊዎቹ እና በዕጩዎቹ ላይ "ጥቃት፣ የሰብአዊ መብት ጥሰት" እየተፈፀመ መሆኑን አስታውቋል።

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Apr 18, 2026

Embed this episode

Ready to play

የ "ሰላም ለኢትዮጵያ" ጥምረት ራሱን ከምርጫ ለማግለል የሚገደድበት ኹኔታ መኖሩን ገለጸ

0:00 0:00

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

No similar podcasts found.

Frequently Asked Questions

When was this DW | Amharic - News episode published?

This episode was published on April 18, 2026.

Can I download this DW | Amharic - News episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!