EPISODE · Apr 18, 2026
የ "ሰላም ለኢትዮጵያ" ጥምረት ራሱን ከምርጫ ለማግለል የሚገደድበት ኹኔታ መኖሩን ገለጸ
from DW | Amharic - News · host ሰለሞን ሙጬ
ስምንት ክልላዊ የፖለቲካ ድርጅቶችን ያሰባሰበው "ሰላም ለኢትዮጵያ" የተባለው ጥምረት፣ በጥምረቱ ላይ ደረሱ ያላቸው ጥሰቶችና ችግሮች በአስቸኳይ መፍትሔ ካልተሰጣቸው ራሱን ከምርጫ ለማግለል እንደሚገደድ ገለፀ። ጥምረቱ ዓርብ ባወጣው መግለጫ በአባሎቹ፣ በደጋፊዎቹ እና በዕጩዎቹ ላይ "ጥቃት፣ የሰብአዊ መብት ጥሰት" እየተፈፀመ መሆኑን አስታውቋል።
Embed this episode
Ready to play
የ "ሰላም ለኢትዮጵያ" ጥምረት ራሱን ከምርጫ ለማግለል የሚገደድበት ኹኔታ መኖሩን ገለጸ
0:00
0:00
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.
Frequently Asked Questions
When was this DW | Amharic - News episode published?
This episode was published on April 18, 2026.
Can I download this DW | Amharic - News episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!