የኢትዮጵያ እግር ኳስ ከየት ወዴት? episode artwork

EPISODE · Jan 15, 2026 · 1H

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ከየት ወዴት?

from Sovereignty Sources

የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታዎች አእየተደረጉ ነው35ኛው የአፍሪካ እግር ኳስ ዋንጫ ውድድር በሰሜን አፍሪካዊቷ አገር ሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ነው። አጋጣሚውን ተጠቅመን ስለኢትዮጵያ እግርኳስ መጠየቅ ወደድናል፡፡ ''የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጎል የማይገባበት ሊግ ነበር የሆነ ጊዜ፤ ስታዲየም አካባቢ በነፃነት ተከራይህ መኖር ትችል ነበር ጎል ስለማይገባ፣ ጩኸት ስለማይኖረው። የዚህን ያህል ነፃነት ነበረው '' ሲል ኢትዮጵያዊው የእግር ኳስ ጋዜጠኛ አያናው ወልደ ሚካኤል ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል፡፡ በዚህኛው የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም አቅራቢው የአፍሪካ አህጉር እግር ኳስ ዕድገትና እንቅስቃሴን መሠረት አድርጎ የአህጉሪቱ የእግር ኳስ ዕድገት፣ ስለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን፣ የውጭ ተጫዋቾችና አሰልጣኞች በኢትዮጵያ እንዲሁም ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ በማተኮር ከፓን አፍሪካ ፉትቦል ፀሐፊው ኦምና ታደለ፣ የእግር ኳስ ጋዜጠኛው አያናው ወልደሚካኤል እና የእግር ኳስ ተንታኙ ልዑል ታደሰ ጋር በጥልቀት ተወያይቷል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን  ያዳምጡ:

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Jan 15, 2026

Embed this episode

NOW PLAYING

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ከየት ወዴት?

0:00 1:00:00

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of Sovereignty Sources?

This episode is 1 hour and 0 minutes long.

When was this Sovereignty Sources episode published?

This episode was published on January 15, 2026.

Can I download this Sovereignty Sources episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!