EPISODE · Oct 10, 2025 · 1H
የኢትዮጵያ የህክምና ቁሳቁሶችን የማምረት ጅምር ፡ ለህክምና ሉዓላዊነት
from Sovereignty Sources
ከሩሲያ ኩባንያዎች ጋር በቅርበት እየሰራን እንገኛለን። በአሁኑ ሰዓት ከአራቱ ድርጅቶች ጋር ስምምነት ተፈራርመናል። — ገበያው የሚሆነው ኢትዮጵያ ላይ ብቻ ሳይሆን በመላ አፍሪካም ጭምር ይሆናል - ሲሉ የቅጥራን ማኒፋክቸሪኒንግ የሜዲካል ኢኪዩፕመንት ትሬዲንግ ባለቤትና ምክትል ስራ አስኪያጅ ተሾመ በየነ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል'' በዛሬው የሶቨርኒቲ ሶርስ ፕሮግራም አቅራቢው የሜዲካል ሉዓላዊነት፣ የጤና ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን እና አህጉራዊ ተፅዕኖ ጉዳይ ላይ ለመወያየት የቅጥራን ማኒፋክቸሪኒንግ የሜዲካል ኢኪዩፕመንት ትሬዲንግ ባለቤትና ምክትል ስራ አስኪያጅ ተሾመ በየነ ጋብዟቸዋል። በአዲስ አበባ ከተማ የሚስተዋለውን የተሽከርካሪ ጭስ ልቀትንና ተግባራዊ ይደረጋል የተባለውን የተሽከርካሪ ጭስ ልቀት መስፈርትን በተመለከተ ከአውቶሞቲቭ ባለሙያው አቶ ፋሲል አስራት ጋር ያደረግነው ቆይታ ሌላኛው የፕሮግራሙ አካል ነው። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
Embed this episode
NOW PLAYING
የኢትዮጵያ የህክምና ቁሳቁሶችን የማምረት ጅምር ፡ ለህክምና ሉዓላዊነት
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.