የኢትዮጵያን ዕምቅ የማዕድን ሐብትን የመረዳት እውነታ፦ ከሩሲያ ጋር ያለ ስልታዊ አጋርነት episode artwork

EPISODE · Jul 4, 2025 · 1H

የኢትዮጵያን ዕምቅ የማዕድን ሐብትን የመረዳት እውነታ፦ ከሩሲያ ጋር ያለ ስልታዊ አጋርነት

from Sovereignty Sources

የኢትዮጵያ ስትራቴጂካዊ የማዕድን ሀብቶች አላት ፤ ከእነዚህም መካከል ወርቅ፣ ታንታለም፣ ሊቲየም እና ሌሎቹ በምድሯ ይዛለች።ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ትናንት ለምክርቤት አባላት ማብራሪያ ሲሰጡ ማዕድንን በተመለከተ "ኢትዮጵያ ከፍተኛ ማዕድን ሀብት ያላት ሀገር ናት [...] ዘንድሮ ከወርቅ ብቻ [አምና ከነበረው በ10 እጥፍ ዕድገት]  3.5 ቢሊየን ዶላር ከዉጪ ንግድ አግኝተናል" ብለዋል።የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም በዛሬው መርሃ ግብሩ ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ማዕድን እና ጂኦሎጂካል ሀብት ፍለጋ ከሩሲያ ጋር ስላለው ስትራቴጂያዊ ትብብርና ሌሎች ተያያዥ ሀሳቦች በጥልቀት ለመወያየት ዶ/ር በቀለ አየለ በዳዳ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፣ የተፈጥሮ ሳይንስና ኮምፒውቴሽናል ሳይንስ ኮሌጅ ጂኦሎጂ ዲፓርትመንት ረዳት ፕሮፌሰር እንዲሁም በማዕድን ዘርፎች አማካሪ ሙስጠፋ ሻይኮ ሼኩን ጋብዟቸዋል።

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Jul 4, 2025

Embed this episode

NOW PLAYING

የኢትዮጵያን ዕምቅ የማዕድን ሐብትን የመረዳት እውነታ፦ ከሩሲያ ጋር ያለ ስልታዊ አጋርነት

0:00 1:00:00

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of Sovereignty Sources?

This episode is 1 hour and 0 minutes long.

When was this Sovereignty Sources episode published?

This episode was published on July 4, 2025.

Can I download this Sovereignty Sources episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!