EPISODE · Dec 30, 2025 · 1H
የኢትዮጵያን የጤና ዘርፍ ክፍተት በቴክኖሎጂ፣ ጥናትና ምርምር የመቅረፍ ተስፋ
from Sovereignty Sources
''እያንዳንዱ የጤና ቴክኖሎጂ የራሱ ሳይንሳዊ የውጤታማነት መለኪያ አለው። ለአብነትም የመመርመሪያ መሣሪያዎችን መውሰድ እንችላለን —ሀገራችን ራሷን በክትባት አቅም ማብቃት ይኖርባታል፣ እኛም እንደተመራማሪ ክትባቶችን በሀገር ውስጥ ማምረት አለብን '' ሲሉ በዘርፉ የረጅም ዓመታት ተመራማሪው ዶ/ር ሞላልኝ ቢተው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ሁለት አንኳር ጉዳዮችን በምንቃኝበት ፕሮግራማችን በክፍል አንድ በምርምር፣ አዲስ ሀሳብ በማፍለቅ እንዲሁም ተስማሚ ቴክኖሎጂዎችና ፈጠራዎችን በመተግበር በጤናው ዘርፍ የሚስተዋሉ ክፍተቶችንና ተያያዥ ሀገር አቀፍ ችግሮችን መቅረፍ ስለሚቻልባቸው ጉዳዮች በዘርፉ የረጅም ዓመታት ተመራማሪው ዶ/ር ሞላልኝ ቢተው ጋር ዳሰናል። በክፍል ሁለት ደግሞ ታህሳስ 1፣ 2025 በመላው ዓለም የተከበረውን የኤች አይ ቪ ቀንን መነሻ በማድረግ የጤና አጠባበቅ ስርዓትና ተደራሽነትን በአቤት ሆስፒታል የድንገተኛና የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስቱ ዶ/ር ፀጋዬ ገብረ አናንያ ጋር ቃኝተነዋል።
Embed this episode
NOW PLAYING
የኢትዮጵያን የጤና ዘርፍ ክፍተት በቴክኖሎጂ፣ ጥናትና ምርምር የመቅረፍ ተስፋ
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.