የኢትዮጵያን የጤና ዘርፍ ክፍተት በቴክኖሎጂ፣ ጥናትና ምርምር የመቅረፍ ተስፋ episode artwork

EPISODE · Dec 30, 2025 · 1H

የኢትዮጵያን የጤና ዘርፍ ክፍተት በቴክኖሎጂ፣ ጥናትና ምርምር የመቅረፍ ተስፋ

from Sovereignty Sources

''እያንዳንዱ የጤና ቴክኖሎጂ የራሱ ሳይንሳዊ የውጤታማነት መለኪያ አለው። ለአብነትም የመመርመሪያ መሣሪያዎችን መውሰድ እንችላለን —ሀገራችን ራሷን በክትባት አቅም ማብቃት ይኖርባታል፣ እኛም እንደተመራማሪ ክትባቶችን በሀገር ውስጥ ማምረት አለብን '' ሲሉ በዘርፉ የረጅም ዓመታት ተመራማሪው ዶ/ር ሞላልኝ ቢተው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ሁለት አንኳር ጉዳዮችን በምንቃኝበት ፕሮግራማችን በክፍል አንድ በምርምር፣ አዲስ ሀሳብ በማፍለቅ እንዲሁም ተስማሚ ቴክኖሎጂዎችና ፈጠራዎችን በመተግበር በጤናው ዘርፍ የሚስተዋሉ ክፍተቶችንና ተያያዥ ሀገር አቀፍ ችግሮችን መቅረፍ ስለሚቻልባቸው ጉዳዮች በዘርፉ የረጅም ዓመታት ተመራማሪው ዶ/ር ሞላልኝ ቢተው ጋር ዳሰናል። በክፍል ሁለት ደግሞ ታህሳስ 1፣ 2025 በመላው ዓለም የተከበረውን የኤች አይ ቪ ቀንን መነሻ በማድረግ የጤና አጠባበቅ ስርዓትና ተደራሽነትን በአቤት ሆስፒታል የድንገተኛና የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስቱ ዶ/ር ፀጋዬ ገብረ አናንያ ጋር ቃኝተነዋል።

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Dec 30, 2025

Embed this episode

NOW PLAYING

የኢትዮጵያን የጤና ዘርፍ ክፍተት በቴክኖሎጂ፣ ጥናትና ምርምር የመቅረፍ ተስፋ

0:00 1:00:00

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of Sovereignty Sources?

This episode is 1 hour and 0 minutes long.

When was this Sovereignty Sources episode published?

This episode was published on December 30, 2025.

Can I download this Sovereignty Sources episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!