የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #15 | የኢየሱስ ትንሣኤ አስፈላጊነቱ (ክፍል 2) episode artwork

EPISODE · May 20, 2025 · 17 MIN

የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #15 | የኢየሱስ ትንሣኤ አስፈላጊነቱ (ክፍል 2)

from Great Truths Podcast (Amharic) · host ዶ/ር ቤንጃሚን ዲን

ጌርሃርደስ ቮስ የተሰኘ ምሁር እንደገለፀው የክርስቶስን ትንሣኤ ከሦስት የተለያዩ ጥቅሞች አንጻር ማየት እንችላለን፣ 1)     ዐዋጃዊ ፋይዳ፥ ይህ ማለት የክርስቶስ ትንሣኤ የመታወጅ ባሕርይ ያለው ሲሆን፣ እርሱ ከሞት በመነሣት ምክንያት በማንነቱ፣ በሞቱና በትንሣኤው የሠራቸው ሥራዎች ወደ ሌሎች ሰዎች ይደርሳል ማለት ነው። 2)    ምሳሌያዊ ፋይዳ፥ ይህ ማለት የክርስቶስ ትንሣኤ ሥራው የሚከወንበት መንገድ ለሌሎች የክርስቶስ ተከታይ አማኞች ትልቅ ምሳሌ ሆኖ ያገለግላል ማለት ነው።3)    መሣሪያዊ ፋይዳው፥ ይህ ማለት የክርስቶስ ትንሣኤ መሠረቱና ጥቅሙ የርሱ አማኞች የሆኑ በሙሉ ያንኑ መንገድ ተከትለው ለሙታን ስለሚነሡ እንደ ቀዳሚ መሣሪያ ሆኖ ያገለግላል ማለት ነው (ቮስ 3.5.47-48; Single-Volume Edition, 582-83)። 

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published May 20, 2025

Embed this episode

NOW PLAYING

የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #15 | የኢየሱስ ትንሣኤ አስፈላጊነቱ (ክፍል 2)

0:00 17:20

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

No similar podcasts found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of Great Truths Podcast (Amharic)?

This episode is 17 minutes long.

When was this Great Truths Podcast (Amharic) episode published?

This episode was published on May 20, 2025.

Can I download this Great Truths Podcast (Amharic) episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!